አፍሪካዊያን ታሪካቸውን ራሳቸው ሊተርኩ ይገባል - ጋናዊ ዩቲዩበር

ሰብስክራይብ
አፍሪካዊያን ታሪካቸውን ራሳቸው ሊተርኩ ይገባል - ጋናዊ ዩቲዩበር

አፍሪካዊያን የራሳቸው አኅጉር አምባሳደር የሚሆኑበት ጊዜ መድረሱን ታዋቂው ዩቲዩበር ወዴ ማያ አዲስ አበባ እየተካሄደ ከሚገኘው አፍሪካ ማኅበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጿል።


"ስለ አፍሪካ ትክክለኛውን ታሪክ ለመናገር አፍሪካዊ መሆንን ይጠይቃል። በጣም ለረጅም ጊዜያት አፍሪካውያን ሌሎች የራሳቸውን ታሪክ እንዲነግሩላቸው ሲፈቅዱ ቆይተዋል። ነገር ግን ታሪካችንን በራሳችን መንገድ የምንነግርበት ጊዜ አሁን ነው።" ብሏል፡፡


በዩ ቲዩብ ከ2 ሚሊዮን በላይ ተከታዮች ያሉት ጋናዊው የማኅበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪ ያነሳቸውን ተጨማሪ ሐሳቦች ከቪዲዮው ይመልከቱ፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0