https://amh.sputniknews.africa/20260508/3936973.html
የአሽከርካሪዎች ብቃት መመዘኛ ዲጂታል ሥርዓት ወደ ሥራ ሊገባ ነው
የአሽከርካሪዎች ብቃት መመዘኛ ዲጂታል ሥርዓት ወደ ሥራ ሊገባ ነው
Sputnik አፍሪካ
የአሽከርካሪዎች ብቃት መመዘኛ ዲጂታል ሥርዓት ወደ ሥራ ሊገባ ነው የብቃት መመዘኛውን በዲጂታል ሥርዓት ለማከናወን የሚያስችል አዲስ መተግበሪያ ተዘጋጅቶ መጠናቀቁን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታውቋል።🪪 ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር ተሳስሮ... 08.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-08T14:15+0300
2026-05-08T14:15+0300
2026-05-08T14:30+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/08/3936818_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_d97c84edc9e4e65c075da3d841a2b9b6.jpg
የአሽከርካሪዎች ብቃት መመዘኛ ዲጂታል ሥርዓት ወደ ሥራ ሊገባ ነው የብቃት መመዘኛውን በዲጂታል ሥርዓት ለማከናወን የሚያስችል አዲስ መተግበሪያ ተዘጋጅቶ መጠናቀቁን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታውቋል።🪪 ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር ተሳስሮ የተዘጋጀው ይህ ሲስተም፤ አሽከርካሪዎች ባሉበት ቦታ ሆነው ምዝገባ እንዲያካሂዱ፣ የፈተና ቦታና ሰዓት እንዲያውቁ እንዲሁም ውጤታቸውን በፈጣን መልዕክት እንዲያገኙ ያስችላል።⏳ የሥርዓቱ ትግበራ አሽከርካሪዎችን መዝግቦ፣ አሰልጥኖና ፈትኖ የብቃት ማረጋገጫ ለመስጠት የሚያስችል ሲሆን፤ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች መጠናቀቃቸውንና በቅርቡ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴኤታ በርኦ ሀሰን ገልጸዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/08/3936818_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_2fcb88b489e76d68af835caf680caf2f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአሽከርካሪዎች ብቃት መመዘኛ ዲጂታል ሥርዓት ወደ ሥራ ሊገባ ነው
14:15 08.05.2026 (የተሻሻለ: 14:30 08.05.2026) የአሽከርካሪዎች ብቃት መመዘኛ ዲጂታል ሥርዓት ወደ ሥራ ሊገባ ነው የብቃት መመዘኛውን በዲጂታል ሥርዓት ለማከናወን የሚያስችል አዲስ መተግበሪያ ተዘጋጅቶ መጠናቀቁን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታውቋል።
🪪 ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር ተሳስሮ የተዘጋጀው ይህ ሲስተም፤ አሽከርካሪዎች ባሉበት ቦታ ሆነው ምዝገባ እንዲያካሂዱ፣ የፈተና ቦታና ሰዓት እንዲያውቁ እንዲሁም ውጤታቸውን በፈጣን መልዕክት እንዲያገኙ ያስችላል።
⏳ የሥርዓቱ ትግበራ አሽከርካሪዎችን መዝግቦ፣ አሰልጥኖና ፈትኖ የብቃት ማረጋገጫ ለመስጠት የሚያስችል ሲሆን፤ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች መጠናቀቃቸውንና በቅርቡ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴኤታ በርኦ ሀሰን ገልጸዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X