ፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ በምርጫው ወሳኝ ድል ከተቀዳጁ በኋላ የሰባተኛ የሥልጣን ዘመናቸውን በግንቦት 4 ቀን የሚጀምሩ ሲሆን፤ በካምፓላ የሚካሄደው ይህ በዓለ ሲመትም የኡጋንዳን እድገትና ቀጣይ የኢኮኖሚ ብልጽግና ጉዞ የሚያበስር ይሆናል ተብሏል።

ሰብስክራይብ

ለፕሬዝዳንት ሙሴቬኒ በዓለ ሲመት ከ30 በላይ ሀገራት ተወካዮቻቸውን ወደ ኡጋንዳ እንደሚልኩ ተገለፀ

ፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ በምርጫው ወሳኝ ድል ከተቀዳጁ በኋላ የሰባተኛ የሥልጣን ዘመናቸውን በግንቦት 4 ቀን የሚጀምሩ ሲሆን፤ በካምፓላ የሚካሄደው ይህ በዓለ ሲመትም የኡጋንዳን እድገትና ቀጣይ የኢኮኖሚ ብልጽግና ጉዞ የሚያበስር ይሆናል ተብሏል።

ስለ ሥነ-ስርዓቱ እና ስለ ፕሬዝዳንቱ የልማት ግቦች የበለጠ ለማወቅ ቪዲዮውን ይመልከቱ።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0