ቬትናም በሁለተኛው የዓለም ጦርነት የወደቁ ጀግኖችን ለማዘከር የ"ሕያዋን ሰራዊት" የሰልፍ ጉዞ አካሄደች

ሰብስክራይብ
ቬትናም በሁለተኛው የዓለም ጦርነት የወደቁ ጀግኖችን ለማዘከር የ"ሕያዋን ሰራዊት" የሰልፍ ጉዞ አካሄደች

እንደ ሩሲያ ሁሉ ቬትናምም ታሪኳን መቼም ቢሆን አትረሳም ሲሉ የቬትናም የባህል፣ ስፖርት እና ቱሪዝም ምክትል ሚኒስትር ታ ኳንግ ዶንግ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።

በእንዲህ ያሉ ዝግጅቶች አማካኝነት ወጣቱ ትውልድ የሁለቱን ሀገራት ታሪክ እንዲያውቅ እንዲሁም በጦርነቱ ህይወታቸውን የሰዉ ጀግኖችን እና ወታደሮችን እንዲያስታውስ ይደረጋል ሲሉ አክለው ገልፀዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0