https://amh.sputniknews.africa/20260508/3932570.html
የዩክሬን ኃይሎች በልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ቀጣና ውስጥ ሩሲያ ያወጀችውን የተኩስ አቁም ስምምነት ለ1,365 ጊዜ መጣሳቸውን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
የዩክሬን ኃይሎች በልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ቀጣና ውስጥ ሩሲያ ያወጀችውን የተኩስ አቁም ስምምነት ለ1,365 ጊዜ መጣሳቸውን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የዩክሬን ኃይሎች በልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ቀጣና ውስጥ ሩሲያ ያወጀችውን የተኩስ አቁም ስምምነት ለ1,365 ጊዜ መጣሳቸውን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀለአብነት ያህል፣ ኪዬቭ 394 የኤፍፒቪ ድሮን ጥቃቶችን ጨምሮ በአጠቃላይ 887 ሰው አልባ... 08.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-08T10:25+0300
2026-05-08T10:25+0300
2026-05-08T11:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/08/3932238_0:66:1281:786_1920x0_80_0_0_6052e1067c6f0f58b21dfdf9053bc186.jpg
የዩክሬን ኃይሎች በልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ቀጣና ውስጥ ሩሲያ ያወጀችውን የተኩስ አቁም ስምምነት ለ1,365 ጊዜ መጣሳቸውን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀለአብነት ያህል፣ ኪዬቭ 394 የኤፍፒቪ ድሮን ጥቃቶችን ጨምሮ በአጠቃላይ 887 ሰው አልባ አውሮፕላኖች ጥቃቶችን መፈጸሟን ሚኒስቴሩ ገልጿል።በተጨማሪም፣ ከልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ቀጣና ውጭ የሩሲያ የአየር መከላከያ ኃይሎች ከእኩለ ሌሊት ጀምሮ ስድስት ሚሳኤሎችን ጨምሮ 396 የአየር ጥቃቶችን አክሽፈዋል።በዚህም ምክንያት የሩሲያ ጦር ኃይል ለተኩስ አቁም ጥሰቶቹ ተመጣጣኝ ምላሽ ሰጥቷል። ኃይሉ የአጸፋ እርምጃውን በባለብዙ ተኳሽ ሮኬቶች ፣ በመድፍ እና በሞርታር መተኮሻ ስፍራዎች ላይ የወሰደ ሲሆን፣ የአዛዥ መቆጣጠሪያ ጣቢያዎችን እና የሰው አልባ አውሮፕላኖች መነሻ ቦታዎችንም መትቷል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/08/3932238_72:0:1208:852_1920x0_80_0_0_ad2b8b24b87636f9781ab50ebc043a50.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዩክሬን ኃይሎች በልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ቀጣና ውስጥ ሩሲያ ያወጀችውን የተኩስ አቁም ስምምነት ለ1,365 ጊዜ መጣሳቸውን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
10:25 08.05.2026 (የተሻሻለ: 11:04 08.05.2026) የዩክሬን ኃይሎች በልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ቀጣና ውስጥ ሩሲያ ያወጀችውን የተኩስ አቁም ስምምነት ለ1,365 ጊዜ መጣሳቸውን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀለአብነት ያህል፣ ኪዬቭ 394 የኤፍፒቪ ድሮን ጥቃቶችን ጨምሮ በአጠቃላይ 887 ሰው አልባ አውሮፕላኖች ጥቃቶችን መፈጸሟን ሚኒስቴሩ ገልጿል።
በተጨማሪም፣ ከልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ቀጣና ውጭ የሩሲያ የአየር መከላከያ ኃይሎች ከእኩለ ሌሊት ጀምሮ ስድስት ሚሳኤሎችን ጨምሮ 396 የአየር ጥቃቶችን አክሽፈዋል።
በዚህም ምክንያት የሩሲያ ጦር ኃይል ለተኩስ አቁም ጥሰቶቹ ተመጣጣኝ ምላሽ ሰጥቷል። ኃይሉ የአጸፋ እርምጃውን በባለብዙ ተኳሽ ሮኬቶች ፣ በመድፍ እና በሞርታር መተኮሻ ስፍራዎች ላይ የወሰደ ሲሆን፣ የአዛዥ መቆጣጠሪያ ጣቢያዎችን እና የሰው አልባ አውሮፕላኖች መነሻ ቦታዎችንም መትቷል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X