https://amh.sputniknews.africa/20260508/3931713.html
ከውጭ የሚገቡ የግብርና ግብዓቶች 'የቡሩንዲን አፈር እያወደሙ ነው' – የግብርና ባለሙያ
ከውጭ የሚገቡ የግብርና ግብዓቶች 'የቡሩንዲን አፈር እያወደሙ ነው' – የግብርና ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
ከውጭ የሚገቡ የግብርና ግብዓቶች 'የቡሩንዲን አፈር እያወደሙ ነው' – የግብርና ባለሙያ ከውጭ የሚገቡ ማዳበሪያዎች እና ፀረ-ተባይ መድኃኒቶች የአፈርን አሲዳማነት ከመጨመራቸውም በላይ ለዕፅዋት እድገት ጠቃሚ የሆኑ ለዐይን የማይታዩ ጥቃቅን ሕዋሳት... 08.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-08T09:40+0300
2026-05-08T09:40+0300
2026-05-08T09:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/08/3931560_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_ba8cf9128214fb3ff85a8093aea90fe6.jpg
ከውጭ የሚገቡ የግብርና ግብዓቶች 'የቡሩንዲን አፈር እያወደሙ ነው' – የግብርና ባለሙያ ከውጭ የሚገቡ ማዳበሪያዎች እና ፀረ-ተባይ መድኃኒቶች የአፈርን አሲዳማነት ከመጨመራቸውም በላይ ለዕፅዋት እድገት ጠቃሚ የሆኑ ለዐይን የማይታዩ ጥቃቅን ሕዋሳት እንደሚገድሉ የቡሩንዲ የተፈጥሮአዊ (ኦርጋኒክ) ግብርና ንቅናቄ ፕሬዝዳንት አድሪያን ሲቦማና ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።"እነዚህ ግብዓቶች በቀላሉ መተው እንችላለን፤ አካባቢን የሚጠብቅና በትክክል ከተከናወነም ትርፋማ የሆነ ግብርናን በቀላሉ መተግበር እንችላለን። መፍትሔው ተፈጥሮአዊ ግብርና ነው። የአፍሪካ ሀገራት በምግብ ራሳቸውን ለመቻል ከፈለጉ፣ በአካባቢው የሚገኙ ተተኪ ግብዓቶች እያሉ ራሳቸው ያላመረቷቸውን የውጭ ምርቶች በማስገባት ማረስ የለባቸውም" ሲሉ ገልጸዋል።የአፍሪካ ሕብረት እ.ኤ.አ. በ2000ዎቹ የተፈጥሮ ግብርናን የቀዳሚነት ትኩረት እንዲያገኝ መወሰኑንም ተናጋሪው አክለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ከውጭ የሚገቡ የግብርና ግብዓቶች 'የቡሩንዲን አፈር እያወደሙ ነው' – የግብርና ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
ከውጭ የሚገቡ የግብርና ግብዓቶች 'የቡሩንዲን አፈር እያወደሙ ነው' – የግብርና ባለሙያ
2026-05-08T09:40+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/08/3931560_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_7a933b637eb2a68d028e6c708f55e4e3.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ከውጭ የሚገቡ የግብርና ግብዓቶች 'የቡሩንዲን አፈር እያወደሙ ነው' – የግብርና ባለሙያ
09:40 08.05.2026 (የተሻሻለ: 09:44 08.05.2026) ከውጭ የሚገቡ የግብርና ግብዓቶች 'የቡሩንዲን አፈር እያወደሙ ነው' – የግብርና ባለሙያ
ከውጭ የሚገቡ ማዳበሪያዎች እና ፀረ-ተባይ መድኃኒቶች የአፈርን አሲዳማነት ከመጨመራቸውም በላይ ለዕፅዋት እድገት ጠቃሚ የሆኑ ለዐይን የማይታዩ ጥቃቅን ሕዋሳት እንደሚገድሉ የቡሩንዲ የተፈጥሮአዊ (ኦርጋኒክ) ግብርና ንቅናቄ ፕሬዝዳንት አድሪያን ሲቦማና ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።
"እነዚህ ግብዓቶች በቀላሉ መተው እንችላለን፤ አካባቢን የሚጠብቅና በትክክል ከተከናወነም ትርፋማ የሆነ ግብርናን በቀላሉ መተግበር እንችላለን። መፍትሔው ተፈጥሮአዊ ግብርና ነው። የአፍሪካ ሀገራት በምግብ ራሳቸውን ለመቻል ከፈለጉ፣ በአካባቢው የሚገኙ ተተኪ ግብዓቶች እያሉ ራሳቸው ያላመረቷቸውን የውጭ ምርቶች በማስገባት ማረስ የለባቸውም" ሲሉ ገልጸዋል።
የአፍሪካ ሕብረት እ.ኤ.አ. በ2000ዎቹ የተፈጥሮ ግብርናን የቀዳሚነት ትኩረት እንዲያገኝ መወሰኑንም ተናጋሪው አክለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X