https://amh.sputniknews.africa/20260507/3926496.html
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከቻይናው ሆፕ ሜዲካል ጋር የኢንቨስትመንት ስምምነት ተፈራረመ
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከቻይናው ሆፕ ሜዲካል ጋር የኢንቨስትመንት ስምምነት ተፈራረመ
Sputnik አፍሪካ
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከቻይናው ሆፕ ሜዲካል ጋር የኢንቨስትመንት ስምምነት ተፈራረመሆፕ ሜዲካል ኮንሱመብልስ ማኑፋክቸሪንግ ግንባታውን በ7 ወራት ውስጥ አጠናቅቆ ወደ ሥራ ሲገባ፣ 95 በመቶ የሚሆነውን ምርቱን ለሀገር ውስጥ ገበያ በማቅረብ... 07.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-07T15:08+0300
2026-05-07T15:08+0300
2026-05-07T15:25+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/07/3926333_0:41:2009:1171_1920x0_80_0_0_bdffdc7a742d9f332fe604310ca021ea.jpg
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከቻይናው ሆፕ ሜዲካል ጋር የኢንቨስትመንት ስምምነት ተፈራረመሆፕ ሜዲካል ኮንሱመብልስ ማኑፋክቸሪንግ ግንባታውን በ7 ወራት ውስጥ አጠናቅቆ ወደ ሥራ ሲገባ፣ 95 በመቶ የሚሆነውን ምርቱን ለሀገር ውስጥ ገበያ በማቅረብ የገቢ ምርትን ለመተካት አልሟል።የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍስሃ ይታገሱ፣ ባለሃብቶችን በተለይም በፋርማሲዩቲካል ዘርፍ እንዲሰማሩ ለማድረግ በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲ የሚያደርገውን ድጋፍ እንዲያጠናክር ጠይቀዋል፡፡ የኮርፖሬሽኑ ሠራተኞች መሠረታዊ የቻይና ቋንቋ ሥልጠና መውሰዳቸው ግንኙነቱን ያቀላጥፈዋል ሲሉ አክለዋል።በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቼን ሃይ የቻይና ባለሀብቶች በፋርማሲዩቲካል ዘርፍ በስፋት እንዲሰማሩ ድጋፋቸውን እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/07/3926333_197:0:1812:1211_1920x0_80_0_0_729243b2551b87bd3618f2afe1a30ab1.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከቻይናው ሆፕ ሜዲካል ጋር የኢንቨስትመንት ስምምነት ተፈራረመ
15:08 07.05.2026 (የተሻሻለ: 15:25 07.05.2026) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከቻይናው ሆፕ ሜዲካል ጋር የኢንቨስትመንት ስምምነት ተፈራረመሆፕ ሜዲካል ኮንሱመብልስ ማኑፋክቸሪንግ ግንባታውን በ7 ወራት ውስጥ አጠናቅቆ ወደ ሥራ ሲገባ፣ 95 በመቶ የሚሆነውን ምርቱን ለሀገር ውስጥ ገበያ በማቅረብ የገቢ ምርትን ለመተካት አልሟል።
የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍስሃ ይታገሱ፣ ባለሃብቶችን በተለይም በፋርማሲዩቲካል ዘርፍ እንዲሰማሩ ለማድረግ በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲ የሚያደርገውን ድጋፍ እንዲያጠናክር ጠይቀዋል፡፡ የኮርፖሬሽኑ ሠራተኞች መሠረታዊ የቻይና ቋንቋ ሥልጠና መውሰዳቸው ግንኙነቱን ያቀላጥፈዋል ሲሉ አክለዋል።
በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቼን ሃይ የቻይና ባለሀብቶች በፋርማሲዩቲካል ዘርፍ በስፋት እንዲሰማሩ ድጋፋቸውን እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X