https://amh.sputniknews.africa/20260507/3926273.html
የፈረንሳይ ጦር የአፍሪካ ሀገራትን መበዝበዝ ላይ ብቻ ነው ያተኮረው - የሩሲያ የአፍሪካ ኮርፕስ ተዋጊ
የፈረንሳይ ጦር የአፍሪካ ሀገራትን መበዝበዝ ላይ ብቻ ነው ያተኮረው - የሩሲያ የአፍሪካ ኮርፕስ ተዋጊ
Sputnik አፍሪካ
የፈረንሳይ ጦር የአፍሪካ ሀገራትን መበዝበዝ ላይ ብቻ ነው ያተኮረው - የሩሲያ የአፍሪካ ኮርፕስ ተዋጊየሩሲያ ጦር ኃይሎች የአፍሪካ ኮርፕስ በተቃራኒው የአፍሪካ ሀገራት መንግሥታት ዓለም አቀፍ ሽብርተኝነትን እንዲዋጉ ለመርዳት ቁርጠኛ ነው ሲል "ሜቲስ"... 07.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-07T14:59+0300
2026-05-07T14:59+0300
2026-05-07T15:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/07/3926120_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_7d3643e3eff2af499755ba10ec922b3a.jpg
የፈረንሳይ ጦር የአፍሪካ ሀገራትን መበዝበዝ ላይ ብቻ ነው ያተኮረው - የሩሲያ የአፍሪካ ኮርፕስ ተዋጊየሩሲያ ጦር ኃይሎች የአፍሪካ ኮርፕስ በተቃራኒው የአፍሪካ ሀገራት መንግሥታት ዓለም አቀፍ ሽብርተኝነትን እንዲዋጉ ለመርዳት ቁርጠኛ ነው ሲል "ሜቲስ" የተሰኝ የጥሪ ሥም ያለው የቡድኑ ተዋጊ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጿል።"የሩሲያ የአፍሪካ ኮርፕስ ድጋፍ በጣም አስፈላጊ ነው፤ እንዲያውም የማይተካ ነው ማለት ይቻላል። ምክንያቱም የፈረንሳይ ጦር እዚያ እያለ እና ሲንቀሳቀስ በነበረበት ወቅት፣ ሀገራቱን ለራሱ ጥቅም ብቻ ነበር የተጠቀመባቸው። የእኛ ዓላማ ግን ሽብርተኝነትን ሙሉ በሙሉ ማጥፋት ነው" ሲል ገልጿል።የምዕራባውያን መገናኛ ብዙሃን በምድር ላይ ያለውን ተጨባጭ ሁኔታ በገለልተኝነት ከማንጸባረቅ ይልቅ፣ አብዛኛውን ጊዜ ለራሳቸው ትርክት የሚስማማውን መረጃ ብቻ ለተጠቃሚዎቻቸው እንደሚያቀርቡ ሜቲስ አጽንዖት ሰጥቷል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የፈረንሳይ ጦር የአፍሪካ ሀገራትን መበዝበዝ ላይ ብቻ ነው ያተኮረው - የሩሲያ የአፍሪካ ኮርፕስ ተዋጊ
Sputnik አፍሪካ
የፈረንሳይ ጦር የአፍሪካ ሀገራትን መበዝበዝ ላይ ብቻ ነው ያተኮረው - የሩሲያ የአፍሪካ ኮርፕስ ተዋጊ
2026-05-07T14:59+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/07/3926120_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_3fe3d3b5a9458caa4e2e50afaa090f79.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የፈረንሳይ ጦር የአፍሪካ ሀገራትን መበዝበዝ ላይ ብቻ ነው ያተኮረው - የሩሲያ የአፍሪካ ኮርፕስ ተዋጊ
14:59 07.05.2026 (የተሻሻለ: 15:04 07.05.2026) የፈረንሳይ ጦር የአፍሪካ ሀገራትን መበዝበዝ ላይ ብቻ ነው ያተኮረው - የሩሲያ የአፍሪካ ኮርፕስ ተዋጊ
የሩሲያ ጦር ኃይሎች የአፍሪካ ኮርፕስ በተቃራኒው የአፍሪካ ሀገራት መንግሥታት ዓለም አቀፍ ሽብርተኝነትን እንዲዋጉ ለመርዳት ቁርጠኛ ነው ሲል "ሜቲስ" የተሰኝ የጥሪ ሥም ያለው የቡድኑ ተዋጊ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጿል።
"የሩሲያ የአፍሪካ ኮርፕስ ድጋፍ በጣም አስፈላጊ ነው፤ እንዲያውም የማይተካ ነው ማለት ይቻላል። ምክንያቱም የፈረንሳይ ጦር እዚያ እያለ እና ሲንቀሳቀስ በነበረበት ወቅት፣ ሀገራቱን ለራሱ ጥቅም ብቻ ነበር የተጠቀመባቸው። የእኛ ዓላማ ግን ሽብርተኝነትን ሙሉ በሙሉ ማጥፋት ነው" ሲል ገልጿል።
የምዕራባውያን መገናኛ ብዙሃን በምድር ላይ ያለውን ተጨባጭ ሁኔታ በገለልተኝነት ከማንጸባረቅ ይልቅ፣ አብዛኛውን ጊዜ ለራሳቸው ትርክት የሚስማማውን መረጃ ብቻ ለተጠቃሚዎቻቸው እንደሚያቀርቡ ሜቲስ አጽንዖት ሰጥቷል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X