የፈረንሳይ ሚዲያዎች በሳህል ቀጣና የሚፈጸሙ የሽብር ጥቃቶችን ሲያወግዙ አይታዩም - ማሊያዊ ጋዜጠኛ

የፈረንሳይ ሚዲያ
የፈረንሳይ ሚዲያ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 07.05.2026
ሰብስክራይብ
የፈረንሳይ ሚዲያዎች በሳህል ቀጣና የሚፈጸሙ የሽብር ጥቃቶችን ሲያወግዙ አይታዩም - ማሊያዊ ጋዜጠኛ

​በቡርኪና ፋሶ ከፍተኛ የኮሙኒኬሽን ምክር ቤት ስርጭቱ የታገደው ቲቪ5 ሞንድ ሽብርተኝነትን በሚዋጉ አገራት ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ውሸቶችን ያሰራጫል ሲሉ ሙላዬ ሃይዳራ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።


​"ቲቪ5 ሞንድ የአምስት ውሸቶች ቴሌቪዥን ነው፤ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚ፣ የማህበራዊ፣ የባህል እና የደህንነት ውሸቶች። እነዚህን ነገሮች በመጠቀም በጉዳዮቻችን ላይ ተጽዕኖ ለማሳደርና እኛን ለመቆጣጠር ይሞክራሉ። ይህ የአገዛዝ አንዱ መገለጫ ነው" ብለዋል።


​የፈረንሳይ ሚዲያዎች የኮሙኒኬሽን ዓለም መቀየሩን አልተረዱም ሲሉ ባለሙያው አክለው ገልጸዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0