https://amh.sputniknews.africa/20260507/3921588.html
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የውጭ ሀገራት የዲፕሎማቲክ እና ሌሎች የተልዕኮ ሠራተኞቻቸውን ከኪዬቭ እንዲያስወጡ ጥሪ አቀረበ
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የውጭ ሀገራት የዲፕሎማቲክ እና ሌሎች የተልዕኮ ሠራተኞቻቸውን ከኪዬቭ እንዲያስወጡ ጥሪ አቀረበ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የውጭ ሀገራት የዲፕሎማቲክ እና ሌሎች የተልዕኮ ሠራተኞቻቸውን ከኪዬቭ እንዲያስወጡ ጥሪ አቀረበ ሞስኮ፣ በድል ቀን ላይ ጥቃት ለመፈጸም ከኪዬቭ ስለሚሰነዘሩ ዛቻዎች እና ሩሲያ በምላሹ ስለምትወስደው እርምጃ የመከላከያ... 07.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-07T09:50+0300
2026-05-07T09:50+0300
2026-05-07T09:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/07/3921234_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_f14d034cc471b7dcc96e978644843a34.jpg
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የውጭ ሀገራት የዲፕሎማቲክ እና ሌሎች የተልዕኮ ሠራተኞቻቸውን ከኪዬቭ እንዲያስወጡ ጥሪ አቀረበ ሞስኮ፣ በድል ቀን ላይ ጥቃት ለመፈጸም ከኪዬቭ ስለሚሰነዘሩ ዛቻዎች እና ሩሲያ በምላሹ ስለምትወስደው እርምጃ የመከላከያ ሚኒስቴር ያወጣውን መግለጫ ሁሉም ወገኖች በቁም ነገር እንዲመለከቱት ታሳስባለች ሲሉ የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ ተናግረዋል፡፡ የዩክሬን ጦር ኃይሎች የ81ኛውን የድል ቀን በዓል ለማደናቀፍ ከሞከሩ ሩሲያ በኪዬቭ ላይ ብርቱ የአፀፋ የሚሳኤል ጥቃት እንደምትፈውጽም የመከላከያ ሚኒስቴር ሰኞ እለት ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የውጭ ሀገራት የዲፕሎማቲክ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የውጭ ሀገራት የዲፕሎማቲክ
2026-05-07T09:50+0300
true
PT1M17S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/07/3921234_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_5d04af3a1bdb65124a5fb79d5a6b9365.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የውጭ ሀገራት የዲፕሎማቲክ እና ሌሎች የተልዕኮ ሠራተኞቻቸውን ከኪዬቭ እንዲያስወጡ ጥሪ አቀረበ
09:50 07.05.2026 (የተሻሻለ: 09:54 07.05.2026) የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የውጭ ሀገራት የዲፕሎማቲክ እና ሌሎች የተልዕኮ ሠራተኞቻቸውን ከኪዬቭ እንዲያስወጡ ጥሪ አቀረበ ሞስኮ፣ በድል ቀን ላይ ጥቃት ለመፈጸም ከኪዬቭ ስለሚሰነዘሩ ዛቻዎች እና ሩሲያ በምላሹ ስለምትወስደው እርምጃ የመከላከያ ሚኒስቴር ያወጣውን መግለጫ ሁሉም ወገኖች በቁም ነገር እንዲመለከቱት ታሳስባለች ሲሉ የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ ተናግረዋል፡፡
የዩክሬን ጦር ኃይሎች የ81ኛውን የድል ቀን በዓል ለማደናቀፍ ከሞከሩ ሩሲያ በኪዬቭ ላይ ብርቱ የአፀፋ የሚሳኤል ጥቃት እንደምትፈውጽም የመከላከያ ሚኒስቴር ሰኞ እለት ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X