አንድ እናት አምስት ልጆችን በሰላም መገላገላቸውን ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ

አንድ እናት አምስት ልጆችን በሰላም መገላገላቸውን ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ
አንድ እናት አምስት ልጆችን በሰላም መገላገላቸውን ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 06.05.2026
ሰብስክራይብ
አንድ እናት አምስት ልጆችን በሰላም መገላገላቸውን ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ

ትናንት ምሽት፣ በዩኒቨርሲቲው ሕይወት ፋና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል፣ በሕክምና ባለሙያዎች እርዳታ 4 ወንድ እና 1 ሴት ልጆችን በሰላም የተገላገሉት የ35 ዓመቷ ወይዘሮ፣ በ12 ዓመታት ትዳራቸው ልጅ መውለድ ሳይችሉ ቆይተው እንደነበር ተገልጿል፡፡

አሁን ላይ የተወለዱት አምስቱም ልጆች በጨቅላ ሕጻናት ማቆያ ክፍል እንክብካቤ እየተደረገላቸው በሙሉ ጤንነት ላይ እንደሚገኙ ሆስፒታሉ አስታውቋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0