ለጣና ቱሪዝም አዲስ ሀብት፦ በ3.3 ቢሊዮን ብር የሚገነባው የጣና ሆቴል ልማት ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ

ሰብስክራይብ
ለጣና ቱሪዝም አዲስ ሀብት፦ በ3.3 ቢሊዮን ብር የሚገነባው የጣና ሆቴል ልማት ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ያስጀመሩት ፕሮጀክቱ፣ በባሕር ዳር ከተማ በጣና ሐይቅ ዳርቻ የሚገኘውን ታሪካዊውን ጣና ሆቴል በዘመናዊ መልኩ መልሶ ለማልማት ያስችላል፡፡

ፕሮጀክቱን በተመለከተ የበለጠ ለማወቅ የስፑትኒክ አፍሪካን የቪዲዮ ጥንቅርን ይመልከቱ፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0