https://amh.sputniknews.africa/20260506/3917661.html
የኪዬቭ አገዛዝ 'ግብ የወቅቱን የአፍሪካን መንግሥታት መገልበጥ እና ታዛዥ ባለሥልጣናትን መሾም ነው' - አልጄሪያዊ ባለሙያ
የኪዬቭ አገዛዝ 'ግብ የወቅቱን የአፍሪካን መንግሥታት መገልበጥ እና ታዛዥ ባለሥልጣናትን መሾም ነው' - አልጄሪያዊ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
የኪዬቭ አገዛዝ 'ግብ የወቅቱን የአፍሪካን መንግሥታት መገልበጥ እና ታዛዥ ባለሥልጣናትን መሾም ነው' - አልጄሪያዊ ባለሙያ " በብዙ የአፍሪካ አገራት ውስጥ የሚታዩት የደህንነት ችግሮች ከዩክሬን እና ከአውሮፓ የሚደረግ ንቁ የቁሳቁስ፣ የሎጂስቲክስ እና... 06.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-06T17:14+0300
2026-05-06T17:14+0300
2026-05-06T17:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/06/3917508_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_a48d801cfc74e600f295eeabc3bf5e7c.jpg
የኪዬቭ አገዛዝ 'ግብ የወቅቱን የአፍሪካን መንግሥታት መገልበጥ እና ታዛዥ ባለሥልጣናትን መሾም ነው' - አልጄሪያዊ ባለሙያ " በብዙ የአፍሪካ አገራት ውስጥ የሚታዩት የደህንነት ችግሮች ከዩክሬን እና ከአውሮፓ የሚደረግ ንቁ የቁሳቁስ፣ የሎጂስቲክስ እና የወታደራዊ ድጋፍ ውጤት ናቸው" ሲሉ በአልጄሪያ የስኪክዳ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንቲስት አዜዲን ናሚሪ ለስፑትኒክ ተናገሩ።በማሊ እየታየ ያለው ከፍተኛ የታጣቂዎች እንቅስቃሴ ኪዬቭ እና ብራስልስ በምዕራብ አፍሪካ ያለውን ሁኔታ ለማወክ ያላቸውን ሚና እየጨመረ መምጣቱን ያሳያል ሲሉም አክለዋል።"በነዚህ አገራት ያለውን የደህንነት እና አለመረጋጋት ችግር መፍትሄ ካልተበጀለት በሳህል ቀጣና ላይ ብቻ ሳይሆን በመላው የአፍሪካ አኅጉር ላይ ቀጥተኛ ተፅእኖ ይኖረዋል" በማለት አዜዲን ናሚሪ አስጠንቅቀዋል።ቪዲዮው የሩሲያ እና የማሊ ኃይሎች በዲማ ከተማ ቅኝት ሲያደርጉ ያሳያልበእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የኪዬቭ አገዛዝ 'ግብ የወቅቱን የአፍሪካን መንግሥታት መገልበጥ እና ታዛዥ ባለሥልጣናትን መሾም ነው' - አልጄሪያዊ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
የኪዬቭ አገዛዝ 'ግብ የወቅቱን የአፍሪካን መንግሥታት መገልበጥ እና ታዛዥ ባለሥልጣናትን መሾም ነው' - አልጄሪያዊ ባለሙያ
2026-05-06T17:14+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/06/3917508_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_42fcf804014692433d43296802781ba5.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኪዬቭ አገዛዝ 'ግብ የወቅቱን የአፍሪካን መንግሥታት መገልበጥ እና ታዛዥ ባለሥልጣናትን መሾም ነው' - አልጄሪያዊ ባለሙያ
17:14 06.05.2026 (የተሻሻለ: 17:24 06.05.2026) የኪዬቭ አገዛዝ 'ግብ የወቅቱን የአፍሪካን መንግሥታት መገልበጥ እና ታዛዥ ባለሥልጣናትን መሾም ነው' - አልጄሪያዊ ባለሙያ
" በብዙ የአፍሪካ አገራት ውስጥ የሚታዩት የደህንነት ችግሮች ከዩክሬን እና ከአውሮፓ የሚደረግ ንቁ የቁሳቁስ፣ የሎጂስቲክስ እና የወታደራዊ ድጋፍ ውጤት ናቸው" ሲሉ በአልጄሪያ የስኪክዳ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንቲስት አዜዲን ናሚሪ ለስፑትኒክ ተናገሩ።
በማሊ እየታየ ያለው ከፍተኛ የታጣቂዎች እንቅስቃሴ ኪዬቭ እና ብራስልስ በምዕራብ አፍሪካ ያለውን ሁኔታ ለማወክ ያላቸውን ሚና እየጨመረ መምጣቱን ያሳያል ሲሉም አክለዋል።
"በነዚህ አገራት ያለውን የደህንነት እና አለመረጋጋት ችግር መፍትሄ ካልተበጀለት በሳህል ቀጣና ላይ ብቻ ሳይሆን በመላው የአፍሪካ አኅጉር ላይ ቀጥተኛ ተፅእኖ ይኖረዋል" በማለት አዜዲን ናሚሪ አስጠንቅቀዋል።
ቪዲዮው የሩሲያ እና የማሊ ኃይሎች በዲማ ከተማ ቅኝት ሲያደርጉ ያሳያል
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X