https://amh.sputniknews.africa/20260506/3917445.html
ኢትዮጵያ ከ330 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ስንዴ በማምረት ከአፍሪካ አንደኛ ናት - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
ኢትዮጵያ ከ330 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ስንዴ በማምረት ከአፍሪካ አንደኛ ናት - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ከ330 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ስንዴ በማምረት ከአፍሪካ አንደኛ ናት - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ በዘንድሮው የምርት ዘመን ብቻ በክረምት 4.4 ሚሊዮን ሄክታር እንዲሁም በበጋ መስኖ 3.8 ሚሊዮን ሄክታር በድምሩ ከ8... 06.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-06T16:50+0300
2026-05-06T16:50+0300
2026-05-06T17:47+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/06/3917778_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_5dcbcd65c5253265773d7fb5eedabf63.jpg
ኢትዮጵያ ከ330 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ስንዴ በማምረት ከአፍሪካ አንደኛ ናት - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ በዘንድሮው የምርት ዘመን ብቻ በክረምት 4.4 ሚሊዮን ሄክታር እንዲሁም በበጋ መስኖ 3.8 ሚሊዮን ሄክታር በድምሩ ከ8 ሚሊዮን ሄክታር በላይ መሬት በስንዴ መልማቱን፣ በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ሱልልታ ወረዳ የስንዴ ማሳን በጎበኙበት ወቅት ተናግረዋል።“አምናና ዘንድሮን እንኳን ብናስተያይ ወደ 950 ሺህ ገደማ ሄክታር ጭማሪ አለው። ባለፈው ዓመት ክረምትና በጋ 280 ሚሊዮን ሄክታር (ኩንታል) ገደማ ነበር ያመረት ነው። በዚህኛው ዓመት ደግሞ 331 ሚሊዮን ኩንታል ነው የምናመርተው። ይህም የሚያሳየው የ50 ሚሊዮን ኩንታል ልዩነት በአንድ ዓመት አመጣን ማለት ነው።" ብለዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ስንዴ በማምረት ከአፍሪካ አንደኛ ናት
Sputnik አፍሪካ
ስንዴ በማምረት ከአፍሪካ አንደኛ ናት
2026-05-06T16:50+0300
true
PT1M27S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/06/3917778_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_d504a3bb492a0b3ca7d52e01d887cdec.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ ከ330 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ስንዴ በማምረት ከአፍሪካ አንደኛ ናት - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
16:50 06.05.2026 (የተሻሻለ: 17:47 06.05.2026) ኢትዮጵያ ከ330 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ስንዴ በማምረት ከአፍሪካ አንደኛ ናት - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ በዘንድሮው የምርት ዘመን ብቻ በክረምት 4.4 ሚሊዮን ሄክታር እንዲሁም በበጋ መስኖ 3.8 ሚሊዮን ሄክታር በድምሩ ከ8 ሚሊዮን ሄክታር በላይ መሬት በስንዴ መልማቱን፣ በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ሱልልታ ወረዳ የስንዴ ማሳን በጎበኙበት ወቅት ተናግረዋል።
“አምናና ዘንድሮን እንኳን ብናስተያይ ወደ 950 ሺህ ገደማ ሄክታር ጭማሪ አለው። ባለፈው ዓመት ክረምትና በጋ 280 ሚሊዮን ሄክታር (ኩንታል) ገደማ ነበር ያመረት ነው። በዚህኛው ዓመት ደግሞ 331 ሚሊዮን ኩንታል ነው የምናመርተው። ይህም የሚያሳየው የ50 ሚሊዮን ኩንታል ልዩነት በአንድ ዓመት አመጣን ማለት ነው።" ብለዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X