https://amh.sputniknews.africa/20260506/3916510.html
ፈረንሳይ በዓለም ጦርነቶች ወቅት ላገለገሏት አፍሪካውያን ወታደሮች "አመስጋኝ አልነበረችም" - የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት አማካሪ
ፈረንሳይ በዓለም ጦርነቶች ወቅት ላገለገሏት አፍሪካውያን ወታደሮች "አመስጋኝ አልነበረችም" - የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት አማካሪ
Sputnik አፍሪካ
ፈረንሳይ በዓለም ጦርነቶች ወቅት ላገለገሏት አፍሪካውያን ወታደሮች "አመስጋኝ አልነበረችም" - የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት አማካሪ ፊደል ጉዋንጂካ ለስፑትኒክ አፍሪካ እንደተናገሩት፣ አፍሪካውያን ወታደሮች አውሮፓን ነጻ በማውጣት ሂደት ድርሻ... 06.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-06T14:18+0300
2026-05-06T14:18+0300
2026-05-06T14:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/3916510.jpg?1778066643
ፈረንሳይ በዓለም ጦርነቶች ወቅት ላገለገሏት አፍሪካውያን ወታደሮች "አመስጋኝ አልነበረችም" - የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት አማካሪ ፊደል ጉዋንጂካ ለስፑትኒክ አፍሪካ እንደተናገሩት፣ አፍሪካውያን ወታደሮች አውሮፓን ነጻ በማውጣት ሂደት ድርሻ ነበራቸው፤ አንዳንዴም እንደ "ጥይት ማብረጃ" ያገለግሉ ነበር።"ፈረንሳይን ለማዳን በሺዎች ለሚቆጠሩት ለአፍሪካውያን ስም የተሰየሙ መታሰቢያዎች አልተገነቡም። ፈረንሳይ ጦርነቱን እንዳሸነፈች ለመግለጽ የተለየ ትርክት ፈጠሩ። ለአፍሪካውያኑም 'ቲራዬር' የሚል ስም ሰጧቸው፤ ይህም የአፍሪካውያንን ማስታወሻ የሚንቅ ስድብ ነው" ብለዋል።ጉዋንጂካ አክለውም፣ ፈረንሳይ ለአፍሪካውያን የቀድሞ ወታደሮች ተገቢውን ጡረታ ለመክፈል እንደምትቸገር ተናግረዋል።በተጨማሪም፣ ጉዋንጂካ የናዚ አስተሳሰብን በማሸነፍ ረገድ የሶቭዬት ሕብረት የነበራትን ወሳኝ ሚና አጽንኦት የሰጡ ሲሆን፣ የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ የፕሬዝዳንት ፋውስቲን-አርካንጅ ቱዋዴራን ይሁንታ በማግኘት በሩሲያ በሚካሄደው ሰልፍ ላይ ልባዊ ድጋፏን ለማሳየት እንደምትሳተፍ ገልጸዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ፈረንሳይ በዓለም ጦርነቶች ወቅት ላገለገሏት አፍሪካውያን ወታደሮች "አመስጋኝ አልነበረችም" - የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት አማካሪ
14:18 06.05.2026 (የተሻሻለ: 14:24 06.05.2026) ፈረንሳይ በዓለም ጦርነቶች ወቅት ላገለገሏት አፍሪካውያን ወታደሮች "አመስጋኝ አልነበረችም" - የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት አማካሪ
ፊደል ጉዋንጂካ ለስፑትኒክ አፍሪካ እንደተናገሩት፣ አፍሪካውያን ወታደሮች አውሮፓን ነጻ በማውጣት ሂደት ድርሻ ነበራቸው፤ አንዳንዴም እንደ "ጥይት ማብረጃ" ያገለግሉ ነበር።
"ፈረንሳይን ለማዳን በሺዎች ለሚቆጠሩት ለአፍሪካውያን ስም የተሰየሙ መታሰቢያዎች አልተገነቡም። ፈረንሳይ ጦርነቱን እንዳሸነፈች ለመግለጽ የተለየ ትርክት ፈጠሩ። ለአፍሪካውያኑም 'ቲራዬር' የሚል ስም ሰጧቸው፤ ይህም የአፍሪካውያንን ማስታወሻ የሚንቅ ስድብ ነው" ብለዋል።
ጉዋንጂካ አክለውም፣ ፈረንሳይ ለአፍሪካውያን የቀድሞ ወታደሮች ተገቢውን ጡረታ ለመክፈል እንደምትቸገር ተናግረዋል።
በተጨማሪም፣ ጉዋንጂካ የናዚ አስተሳሰብን በማሸነፍ ረገድ የሶቭዬት ሕብረት የነበራትን ወሳኝ ሚና አጽንኦት የሰጡ ሲሆን፣ የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ የፕሬዝዳንት ፋውስቲን-አርካንጅ ቱዋዴራን ይሁንታ በማግኘት በሩሲያ በሚካሄደው ሰልፍ ላይ ልባዊ ድጋፏን ለማሳየት እንደምትሳተፍ ገልጸዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X