“ዛሬ ለ1,278 ኢንተርፕራይዞች የመሥሪያ ቦታ ሼዶችን አስተላልፈናል” – የአዲስ አበባ ከንቲባ

ሰብስክራይብ

“ዛሬ ለ1,278 ኢንተርፕራይዞች የመሥሪያ ቦታ ሼዶችን አስተላልፈናል” – የአዲስ አበባ ከንቲባ

በፍጥነትና በጥራት በአጭር ጊዜ ተገንብተው ለተጠቃሚዎች በተላለፉት ሼዶች፣ 3,889 አንቀሳቃሾች ተጠቃሚ መሆናቸውን አዳነች አቤቤ አስታውቀዋል።

ከንቲባዋ በመልዕክታቸው የመሥሪያ ቦታ ያገኙ ኢንተርፕራይዞች በልቶ ከማደር ባለፈ፣ የተሰጣቸውን የመንግሥት ድጋፍ ተጠቅመው እልህ ውስጥ በመግባት የትላልቅ ኩባንያዎች ባለቤት እንዲሆኑ ጥሪ አቅርበዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0