የኢትዮጵያ የታክስ ገቢ በአምስት ዓመታት ውስጥ ከሦስት እጥፍ በላይ አድጎ 1.1 ትሪሊዮን ብር ተሻግሯል - ገቢዎች ሚኒስቴር

የኢትዮጵያ የታክስ ገቢ በአምስት ዓመታት ውስጥ ከሦስት እጥፍ በላይ አድጎ
የኢትዮጵያ የታክስ ገቢ በአምስት ዓመታት ውስጥ ከሦስት እጥፍ በላይ አድጎ  - Sputnik አፍሪካ, 1920, 06.05.2026
ሰብስክራይብ
የኢትዮጵያ የታክስ ገቢ በአምስት ዓመታት ውስጥ ከሦስት እጥፍ በላይ አድጎ 1.1 ትሪሊዮን ብር ተሻግሯል - ገቢዎች ሚኒስቴር

ሚኒስቴሩ፣ የበጀት ዓመቱን የዘጠኝ ወራት አፈፃፀም የገመገመ ሲሆን፣ በቀሪዎቹ ሁለት ወራት የበጀት ዓመቱን እቅድ እንደሚያሳካ አስታውቋል።

እንደ መሥራያ ቤቱ መረጃ፣ ባለፉት አምስት ዓመታት የነበረው የታክስ ገቢ አሰባሰብ ዕድገት የሚከተለውን ይመስላል

▪በ2014 - 336.7 ቢሊዮን ብር

▪በ2015 - 442 ቢሊዮን ብር

▪በ2016 - 512.8 ቢሊዮን ብር

▪በ2017 - 900.2 ቢሊዮን ብር

▪በ2018 (ለ9 ወራት ብቻ) - 1.1 ትሪሊዮን ብር

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0