ኢትዮጵያ 85ኛው የድል በዓሏን በደማቁ አከበረች

ሰብስክራይብ
ኢትዮጵያ 85ኛው የድል በዓሏን በደማቁ አከበረች

ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ 85ኛውን የዐርበኞች የድል በዓል አስመልክቶ ባደረጉት ንግግር፣ ኢትዮጵያ ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት አሸናፊዎች ቀድማ የድል ቀንን የምታከብር ብቸኛ ሀገር መሆኗን ገልጸዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በበኩላቸው፣ የኢትዮጵያ ብልጽግና እንዲሳካ ብሔራዊ አርበኞችን እንደሚፈልግ በዓሉን አስመልክቶ ባስተላለፉት መልዕክት ጠቁመዋል፡፡

በትናንትናው ዕለት በዓሉን አስመልክቶ የተላለፉ መልዕክቶችን እና የነበረውን የአከባበር ድባብ ከቪዲዮው ይመልከቱ፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0