https://amh.sputniknews.africa/20260506/3915350.html
ጎይታ፣ የካማራ መገደልን ተከትሎ የመከላከያ ሚኒስቴርነቱን ሲረከቡ "ደረጃውን ዝቅ አያደርጉም" - ባለሙያ
ጎይታ፣ የካማራ መገደልን ተከትሎ የመከላከያ ሚኒስቴርነቱን ሲረከቡ "ደረጃውን ዝቅ አያደርጉም" - ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
ጎይታ፣ የካማራ መገደልን ተከትሎ የመከላከያ ሚኒስቴርነቱን ሲረከቡ "ደረጃውን ዝቅ አያደርጉም" - ባለሙያ ሚያዝያ 17፣ በሽብር ጥቃት የተገደሉት የማሊ የመከላከያ ሚኒስትር ሳዲዮ ካማራ፣ በተሻለ አደረጃጀት፣ ዘመናዊ መሣሪያዎች እና አዳዲስ ስልቶች... 06.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-06T10:46+0300
2026-05-06T10:46+0300
2026-05-06T11:00+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/06/3915195_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_0856c868ecff7bbcc93048fecc747951.jpg
ጎይታ፣ የካማራ መገደልን ተከትሎ የመከላከያ ሚኒስቴርነቱን ሲረከቡ "ደረጃውን ዝቅ አያደርጉም" - ባለሙያ ሚያዝያ 17፣ በሽብር ጥቃት የተገደሉት የማሊ የመከላከያ ሚኒስትር ሳዲዮ ካማራ፣ በተሻለ አደረጃጀት፣ ዘመናዊ መሣሪያዎች እና አዳዲስ ስልቶች የማሊን ሠራዊት ደረጃ በእጅጉ ከፍ አድርገውት ነበር ሲሉ የጂኦፖለቲክስ ተንታኙ ሱሌይማን ኩሊባሊ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።ካማራ፣ የቅርብ አጋራቸው ከሆኑት ፕሬዝዳንት አሲሚ ጎይታ ጋር በመሆን የሥራውን ደረጃ ከፍ አድርገው እንደነበር ተናጋሪው አበክረው ገልጸዋል። ፕሬዝዳንት ጎይታ የመከላከያ ሚኒስቴርነቱን ኃላፊነት በራሳቸው በመረከብ፣ አገሪቱ "ወደፊት እየገሰገሰች መሆኗን" ለህዝቡ ማረጋገጥ እንደሚችሉ ኩሊባሊ አክለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/06/3915195_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_c83a2c7dd4aaf8012435814a744c76f6.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ጎይታ፣ የካማራ መገደልን ተከትሎ የመከላከያ ሚኒስቴርነቱን ሲረከቡ "ደረጃውን ዝቅ አያደርጉም" - ባለሙያ
10:46 06.05.2026 (የተሻሻለ: 11:00 06.05.2026) ጎይታ፣ የካማራ መገደልን ተከትሎ የመከላከያ ሚኒስቴርነቱን ሲረከቡ "ደረጃውን ዝቅ አያደርጉም" - ባለሙያ ሚያዝያ 17፣ በሽብር ጥቃት
የተገደሉት የማሊ የመከላከያ ሚኒስትር ሳዲዮ ካማራ፣ በተሻለ አደረጃጀት፣ ዘመናዊ መሣሪያዎች እና አዳዲስ ስልቶች የማሊን ሠራዊት ደረጃ በእጅጉ ከፍ አድርገውት ነበር ሲሉ የጂኦፖለቲክስ ተንታኙ
ሱሌይማን ኩሊባሊ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
ካማራ፣ የቅርብ አጋራቸው ከሆኑት ፕሬዝዳንት አሲሚ ጎይታ ጋር በመሆን የሥራውን ደረጃ ከፍ አድርገው እንደነበር ተናጋሪው አበክረው ገልጸዋል።
ፕሬዝዳንት ጎይታ የመከላከያ ሚኒስቴርነቱን ኃላፊነት በራሳቸው በመረከብ፣ አገሪቱ "ወደፊት እየገሰገሰች መሆኗን" ለህዝቡ ማረጋገጥ እንደሚችሉ ኩሊባሊ አክለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X