https://amh.sputniknews.africa/20260505/3913208.html
በፋይናንስ እጥረት ምክንያት የልማት አጀንዳዎቿ ከውጭ በሚመጡ አካላት የሚመሩባት ብቸኛ አኅጉር አፍሪካ ናት - የአፍሪካ የግብርና ምርምር ተቋማት ጥምረት
በፋይናንስ እጥረት ምክንያት የልማት አጀንዳዎቿ ከውጭ በሚመጡ አካላት የሚመሩባት ብቸኛ አኅጉር አፍሪካ ናት - የአፍሪካ የግብርና ምርምር ተቋማት ጥምረት
Sputnik አፍሪካ
በፋይናንስ እጥረት ምክንያት የልማት አጀንዳዎቿ ከውጭ በሚመጡ አካላት የሚመሩባት ብቸኛ አኅጉር አፍሪካ ናት - የአፍሪካ የግብርና ምርምር ተቋማት ጥምረት ከአፍሪካ አረንጓዴ አብዮት ጥምረት ከፍተኛ ጉባኤ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ አስተያየታቸውን... 05.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-05T19:55+0300
2026-05-05T19:55+0300
2026-05-05T20:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/3913208.jpg?1778000643
በፋይናንስ እጥረት ምክንያት የልማት አጀንዳዎቿ ከውጭ በሚመጡ አካላት የሚመሩባት ብቸኛ አኅጉር አፍሪካ ናት - የአፍሪካ የግብርና ምርምር ተቋማት ጥምረት ከአፍሪካ አረንጓዴ አብዮት ጥምረት ከፍተኛ ጉባኤ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ አስተያየታቸውን የሰጡት የጥምረቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አንቶኒ ቻፖቶ፤ አኅጉራዊ የምግብ ሥርዓት እና የግብርና ዘርፍ ችግሮችን ለመፍታት በሚደረገው ጥረት እየገጠሙ ያሉ ተግዳሮቶችን አብራርተዋል፡፡ "ይህ ደግሞ እኛ መንግሥታቶቻችንን በመሞገት ወይም አብረን በመሥራት ለመፍታት እየሞከርን ያለነው ጉዳይ ነው፡፡ ምክንያቱም በፋይናንስ እጥረት ምክንያት የልማት አጀንዳዎቿ ከውጭ በሚመጡ አካላት የሚመሩባት ብቸኛ አኅጉር አፍሪካ ናት።"ዶ/ር አንቶኒ ጥምረቱ በመጪው ጥቅምት 13ኛ የባለድርሻ አካላት ስብሰባውን በአዲስ አበባ እንዲሚያካሂድ ገልጸዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በፋይናንስ እጥረት ምክንያት የልማት አጀንዳዎቿ ከውጭ በሚመጡ አካላት የሚመሩባት ብቸኛ አኅጉር አፍሪካ ናት - የአፍሪካ የግብርና ምርምር ተቋማት ጥምረት
19:55 05.05.2026 (የተሻሻለ: 20:04 05.05.2026) በፋይናንስ እጥረት ምክንያት የልማት አጀንዳዎቿ ከውጭ በሚመጡ አካላት የሚመሩባት ብቸኛ አኅጉር አፍሪካ ናት - የአፍሪካ የግብርና ምርምር ተቋማት ጥምረት
ከአፍሪካ አረንጓዴ አብዮት ጥምረት ከፍተኛ ጉባኤ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ አስተያየታቸውን የሰጡት የጥምረቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አንቶኒ ቻፖቶ፤ አኅጉራዊ የምግብ ሥርዓት እና የግብርና ዘርፍ ችግሮችን ለመፍታት በሚደረገው ጥረት እየገጠሙ ያሉ ተግዳሮቶችን አብራርተዋል፡፡
"ይህ ደግሞ እኛ መንግሥታቶቻችንን በመሞገት ወይም አብረን በመሥራት ለመፍታት እየሞከርን ያለነው ጉዳይ ነው፡፡ ምክንያቱም በፋይናንስ እጥረት ምክንያት የልማት አጀንዳዎቿ ከውጭ በሚመጡ አካላት የሚመሩባት ብቸኛ አኅጉር አፍሪካ ናት።"
ዶ/ር አንቶኒ ጥምረቱ በመጪው ጥቅምት 13ኛ የባለድርሻ አካላት ስብሰባውን በአዲስ አበባ እንዲሚያካሂድ ገልጸዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X