https://amh.sputniknews.africa/20260505/3913029.html
የአፍሪካ መንግሥታት ቅርሶቻቸውን በልመና ሳይሆን በራሳቸው የገንዘብ አቅም መደገፍ አለባቸው - የደቡብ አፍሪካ ሚኒስትር
የአፍሪካ መንግሥታት ቅርሶቻቸውን በልመና ሳይሆን በራሳቸው የገንዘብ አቅም መደገፍ አለባቸው - የደቡብ አፍሪካ ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ መንግሥታት ቅርሶቻቸውን በልመና ሳይሆን በራሳቸው የገንዘብ አቅም መደገፍ አለባቸው - የደቡብ አፍሪካ ሚኒስትር አኅጉሪቱ በዩኔስኮ የዓለም ቅርስ መዝገብ ከተካተቱ አጠቃላይ ቅርሶች ውስጥ ድርሻዋ 12 በመቶ ብቻ መሆኑ "ሁላችንንም ሊያስደነግጠን... 05.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-05T19:49+0300
2026-05-05T19:49+0300
2026-05-05T19:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/05/3912876_0:1:852:480_1920x0_80_0_0_94b93760d81494585ee1424ae278c977.jpg
የአፍሪካ መንግሥታት ቅርሶቻቸውን በልመና ሳይሆን በራሳቸው የገንዘብ አቅም መደገፍ አለባቸው - የደቡብ አፍሪካ ሚኒስትር አኅጉሪቱ በዩኔስኮ የዓለም ቅርስ መዝገብ ከተካተቱ አጠቃላይ ቅርሶች ውስጥ ድርሻዋ 12 በመቶ ብቻ መሆኑ "ሁላችንንም ሊያስደነግጠን የሚገባ መረጃ ነው" ሲሉ የደቡብ አፍሪካ የስፖርት፣ የጥበብና የባሕል ሚኒስትር ጋይተን ማኬንዚ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።ሀገራቸው የዓለም ቅርስ ፈንድ እና የደቡባዊ አፍሪካ ልማት ባንክ መቀመጫ ናት፡፡ ሚኒስትሩ ፈንዱ ጥሩ ሥራ እየሠራ መሆኑን ጠቅሰው፤ የአፍሪካ መንግሥታትን ሙሉ ድጋፍ ካገኘ ይበልጥ ውጤታማ እንደሚሆን ገልጸዋል።"እኔ ሌሎች ሀገራት እንዲረዱን የምለምን ሰው አይደለሁም። የአፍሪካ መንግሥታት በራሳችን ገንዘብ የራሳችን አቅም መደገፍ አለብን" ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአፍሪካ መንግሥታት ቅርሶቻቸውን በልመና ሳይሆን በራሳቸው የገንዘብ አቅም መደገፍ አለባቸው - የደቡብ አፍሪካ ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ መንግሥታት ቅርሶቻቸውን በልመና ሳይሆን በራሳቸው የገንዘብ አቅም መደገፍ አለባቸው - የደቡብ አፍሪካ ሚኒስትር
2026-05-05T19:49+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/05/3912876_106:0:746:480_1920x0_80_0_0_f0a6e9e34eb75d926b9b0b1d5cefb935.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካ መንግሥታት ቅርሶቻቸውን በልመና ሳይሆን በራሳቸው የገንዘብ አቅም መደገፍ አለባቸው - የደቡብ አፍሪካ ሚኒስትር
19:49 05.05.2026 (የተሻሻለ: 19:54 05.05.2026) የአፍሪካ መንግሥታት ቅርሶቻቸውን በልመና ሳይሆን በራሳቸው የገንዘብ አቅም መደገፍ አለባቸው - የደቡብ አፍሪካ ሚኒስትር
አኅጉሪቱ በዩኔስኮ የዓለም ቅርስ መዝገብ ከተካተቱ አጠቃላይ ቅርሶች ውስጥ ድርሻዋ 12 በመቶ ብቻ መሆኑ "ሁላችንንም ሊያስደነግጠን የሚገባ መረጃ ነው" ሲሉ የደቡብ አፍሪካ የስፖርት፣ የጥበብና የባሕል ሚኒስትር ጋይተን ማኬንዚ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
ሀገራቸው የዓለም ቅርስ ፈንድ እና የደቡባዊ አፍሪካ ልማት ባንክ መቀመጫ ናት፡፡ ሚኒስትሩ ፈንዱ ጥሩ ሥራ እየሠራ መሆኑን ጠቅሰው፤ የአፍሪካ መንግሥታትን ሙሉ ድጋፍ ካገኘ ይበልጥ ውጤታማ እንደሚሆን ገልጸዋል።
"እኔ ሌሎች ሀገራት እንዲረዱን የምለምን ሰው አይደለሁም። የአፍሪካ መንግሥታት በራሳችን ገንዘብ የራሳችን አቅም መደገፍ አለብን" ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X