https://amh.sputniknews.africa/20260505/3911908.html
በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የማርበርግ መከላከያ ክትባት ክሊኒካዊ ፍተሻ ተካሄደ
በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የማርበርግ መከላከያ ክትባት ክሊኒካዊ ፍተሻ ተካሄደ
Sputnik አፍሪካ
በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የማርበርግ መከላከያ ክትባት ክሊኒካዊ ፍተሻ ተካሄደሂደቱ በስኬት እንደተጠናቀቀ ያበሰሩት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፤ “ክልኒካዊ ፍተሻው በከፍተኛ ጫና ውስጥ ሆኖ ውጤታማ ምላሽ የመስጠት አቅምን ያሳየ ነው” ብለዋል።በ... 05.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-05T18:20+0300
2026-05-05T18:20+0300
2026-05-05T18:51+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/05/3912177_0:131:2049:1283_1920x0_80_0_0_0cb355f4c8ec1e0d3e06df48205cef93.jpg
በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የማርበርግ መከላከያ ክትባት ክሊኒካዊ ፍተሻ ተካሄደሂደቱ በስኬት እንደተጠናቀቀ ያበሰሩት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፤ “ክልኒካዊ ፍተሻው በከፍተኛ ጫና ውስጥ ሆኖ ውጤታማ ምላሽ የመስጠት አቅምን ያሳየ ነው” ብለዋል።በ "AHRI-001" (cAd3-Marburg) ክትባት ላይ የተደረገውን ሁለተኛ ምዕራፍ ሙከራ ጤና ሚኒስቴር እና አርማወር ሀንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት በትብብር እንዳከናወኑት ታውቋል፡፡ ኢትዮጵያም በአፍሪካ የማርበርግ ወረርሽኝን ለመከላከል የሁለተኛ ምዕራፍ ክሊኒካዊ ሙከራ ያደረገች ሁለተኛዋ ሀገር መሆን እንደቻለች ኢንስቲትዩቱ ገልጿል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/05/3912177_81:0:1966:1414_1920x0_80_0_0_ffa443ca6493563d676c7c5b8de05ecf.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የማርበርግ መከላከያ ክትባት ክሊኒካዊ ፍተሻ ተካሄደ
18:20 05.05.2026 (የተሻሻለ: 18:51 05.05.2026) በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የማርበርግ መከላከያ ክትባት ክሊኒካዊ ፍተሻ ተካሄደሂደቱ በስኬት እንደተጠናቀቀ ያበሰሩት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፤ “ክልኒካዊ ፍተሻው በከፍተኛ ጫና ውስጥ ሆኖ ውጤታማ ምላሽ የመስጠት አቅምን ያሳየ ነው” ብለዋል።
በ "AHRI-001" (cAd3-Marburg) ክትባት ላይ የተደረገውን ሁለተኛ ምዕራፍ ሙከራ ጤና ሚኒስቴር እና አርማወር ሀንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት በትብብር እንዳከናወኑት ታውቋል፡፡
ኢትዮጵያም በአፍሪካ የማርበርግ ወረርሽኝን ለመከላከል የሁለተኛ ምዕራፍ ክሊኒካዊ ሙከራ ያደረገች ሁለተኛዋ ሀገር መሆን እንደቻለች ኢንስቲትዩቱ ገልጿል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X