- Sputnik አፍሪካ, 1920
The Rising South
የዓለም አቀፍ የኃይል ሚዛን እየተቀየረ ባለበት በዚህ ወቅት - ኢትዮጵያን፣ አፍሪካን እና ሌሎችን የሚቀርጹ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚ እና የማህበራዊ ሃይሎች ወደምንመለከትበት ወደ “ራይዚንግ ሳዉዝ” እንኳን በደህና መጡ፡፡ ደቡባዊ አመለካከቶችን ወደ ዓለም አቀፋዊ ውይይት መድረክ ስናቀርብ የአሰላሳዮችን ፣ የመሪዎችን እና የለዉጥ ፈጣሪዎችን ሃሳብ ያድምጡ።

ፓን-አፍሪካኒዝምን የማክሸፍ ዘመቻ፦ በሳህል ቀጣና ለአሸባሪዎች መረጃ የሚሰጠው ማን ነው?

ፓን-አፍሪካኒዝምን የማክሸፍ ዘመቻ፦ በሳህል ቀጣና ለአሸባሪዎች መረጃ የሚሰጠው ማን ነው?
ሰብስክራይብ
'' የተራቀቀ መረጃና ቴክኖሎጂ እየቀረበላቸው ነው፤ የፈረንሳይ ሚናም ይኸው ነው። ፈረንሳይ ለረጅም ጊዜ የጨበጠችውን ነገር በቀላሉ ለመልቀቅ ፍቃደኛ አይደለችም።[...] "እነዚህ ሶስት ሀገራት (ማሊ፣ ቡርኪና ፋሶ እና ኒጀር) ከሩሲያ ጋር ለመሰለፍ መወሰናቸው በዩክሬን አይን እንደ ጠላት እንዲታዩ አድርጓቸዋል። ፈረንሳይ እነዚህን ሀገራት ኢላማ ለማድረግ ከዩክሬን ጋር የደህንነት መረጃዎችን ስታስተባብር እንደነበር መረጃዎች አሉ። " ሲሉ ፓን አፍሪካኒስትና የቢዝነስና የማህበረሰብ ልማት አማካሪው ካባላ ጆን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
በዛሬው የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅታችን፣ በምዕራብ አፍሪካ እየተከሰተ ያለውን የጂኦ-ፖለቲካዊ ሽኩቻ፣ የፈረንሳይና የዩክሬን ሚስጥራዊ ጥምረት እና አዲሱ የፓን-አፍሪካኒዝም ንቅናቄ የገጠመውን ፈተና አስመልክቶ ከእንግዳችን ከፓን አፍሪካኒስት ካባላ ጆን ጋር ሰፊ ውይይት አድርገናል።

መረጃውን ለማግኘት በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን ሙሉ ፕሮግራሙን ያዳምጡ ፡

ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ : Apple PodcastsSpotifyDeezerAfripodsPodcast AddictPocket CastsCastBox
አዳዲስ ዜናዎች
0