ኢትዮጵያ 100 በመቶ የሀገር ውስጥ ፍላጎትን የሚያሟሉ የሴራሚክ ፋብሪካዎችን በቅርቡ ታስመርቃለች - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ 100 በመቶ የሀገር ውስጥ ፍላጎትን የሚያሟሉ የሴራሚክ ፋብሪካዎችን በቅርቡ ታስመርቃለች - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

የሀገሪቱ የግንባታ ዘርፍ ድንጋይ ከውጭ በማስገባት አያድግም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ይህን ለመቅረፍ ሁለት የሴራሚክ ፋብሪካዎች በቅርቡ ወደ ሥራ እንደሚገቡ በ "ኢትዮጵያ ታምርት" ኤክስፖ የመክፈቻ ሥነ- ሥርዓት ላይ ተናግረዋል።

ፋብሪካዎቹ የሀገር ውስጥ የሴራሚክ ፍላጎትን ከማሟላት ባለፈ ወደ ፖርሴልን፣ ግራናይት እና እብነ በረድ ምርት እንዲሸጋገሩ ማድረግ እንደሚገባም አስገንዝበዋል።

“በማምረት ክብራችንን፣ ነጻነታችንን እና ተጨማሪ ዕድገት ማፈጠን እንችላለን” ብለዋል፡፡

የሴራሚክ ምርት በኢትዮጵያ መመረት ይቻላሉ ተብለው ከተለዩ 96 ዓይነት ምርቶች ውስጥ አንዱ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0