'እኛ አፍሪካውያን ከታሪክ የምንማርበት ጊዜ አሁን ነው' - የቻድ ፕሬዚዳንት

የቻድ ፕሬዚዳንት
የቻድ ፕሬዚዳንት - Sputnik አፍሪካ, 1920, 05.05.2026
ሰብስክራይብ
'እኛ አፍሪካውያን ከታሪክ የምንማርበት ጊዜ አሁን ነው' - የቻድ ፕሬዚዳንት

የሊቢያው ሙአመር ጋዳፊ ግድያ በርካታ አስከፊ መዘዞችን አስከትሏል፤ አፍሪካ አሁን ድረስ ዋጋ እየከፈለችበት ትገኛለች ሲሉ የቻድ ፕሬዚዳንት ማሃማት ኢድሪስ ዴቢ ኢትኖ በምስራቅ ቻድ ዋዲ ፊራ ባደረጉት ጉብኝት ወቅት ተናግረዋል።

"በየጊዜው የሌሎች መጠቀሚያ መሆን የለብንም" የሚል መልዕክትም አስተላልፈዋል።


"እኛ የራሳችን መርሆዎች እና ባሕሎች እንዳሉን ዘንግተዋል። እኛ ጥንታዊ ሕዝቦች ነን። ግዛቶች፣ መንግሥታት፣ ሱልጣኔቶች እና ማኅበረሰባዊ መዋቅሮች የነበሩን ሕዝቦች ነን" በማለት አጽንኦት ሰጥተዋል።


በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0