በኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ዘርፍ ነባራዊ ሁኔታ ላይ ትኩረቱን ያደረገው ዘጋቢ ፊልም ለሁለት ዓለም አቀፍ ሽልማቶች ታጨ
16:23 04.05.2026 (የተሻሻለ: 17:21 04.05.2026)
ሰብስክራይብ
በኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ዘርፍ ነባራዊ ሁኔታ ላይ ትኩረቱን ያደረገው ዘጋቢ ፊልም ለሁለት ዓለም አቀፍ ሽልማቶች ታጨ
— Sputnik Ethiopia (@sputnik_ethio) May 4, 2026
"ሜድ ኢን ኢትዮጵያ" የተሰኘው የፊልም ሥራ ለ47ኛው ኤሚ አዋርድ በንግድና ኢኮኖሚ ዘጋቢ ፊልም ዘርፍ እንዲሁም በዋን ወርልድ ሚዲያ… pic.twitter.com/k3Rand8E6E
በኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ዘርፍ ነባራዊ ሁኔታ ላይ ትኩረቱን ያደረገው ዘጋቢ ፊልም ለሁለት ዓለም አቀፍ ሽልማቶች ታጨ
"ሜድ ኢን ኢትዮጵያ" የተሰኘው የፊልም ሥራ ለ47ኛው ኤሚ አዋርድ በንግድና ኢኮኖሚ ዘጋቢ ፊልም ዘርፍ እንዲሁም በዋን ወርልድ ሚዲያ አዋርድ ደግሞ በፊውቸር ዘጋቢ ፊልም ንዑስ ዘርፍ ዕጩ ሆኖ ቀርቧል፡፡
ፊልሙ በአንድ ቻይናዊ የኢንዱስትሪ ፓርክ ዳይሬክተር እንዲሁም በኢትዮጵያውያን ገበሬ እና የፋብሪካ ሠራተኛ መካከል ያለውን ውስብስብ እና አንዳንዴም አስቸጋሪ የሆነ መስተጋብር ይዳስሳል።
አራት ዓመታትን የፈጀው ይህ ፊልም፤ የኢትዮጵያን የኢንዱስትሪ ዘርፍ ከግለሰቦች ተሞክሮ እና መነጽር አንጻር የቃኘበት መንገድ ከፍተኛ አድናቆት እንደተቸረው እየተነገረ ይገኛል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
"ሜድ ኢን ኢትዮጵያ" የተሰኘው የፊልም ሥራ ለ47ኛው ኤሚ አዋርድ በንግድና ኢኮኖሚ ዘጋቢ ፊልም ዘርፍ እንዲሁም በዋን ወርልድ ሚዲያ አዋርድ ደግሞ በፊውቸር ዘጋቢ ፊልም ንዑስ ዘርፍ ዕጩ ሆኖ ቀርቧል፡፡
ፊልሙ በአንድ ቻይናዊ የኢንዱስትሪ ፓርክ ዳይሬክተር እንዲሁም በኢትዮጵያውያን ገበሬ እና የፋብሪካ ሠራተኛ መካከል ያለውን ውስብስብ እና አንዳንዴም አስቸጋሪ የሆነ መስተጋብር ይዳስሳል።
አራት ዓመታትን የፈጀው ይህ ፊልም፤ የኢትዮጵያን የኢንዱስትሪ ዘርፍ ከግለሰቦች ተሞክሮ እና መነጽር አንጻር የቃኘበት መንገድ ከፍተኛ አድናቆት እንደተቸረው እየተነገረ ይገኛል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X