የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመንገደኞች ምርጫ የ2026 የ "አፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ" በመባል ተሸለመ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 04.05.2026
ሰብስክራይብ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመንገደኞች ምርጫ የ2026 የ "አፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ" በመባል ተሸለመ

አየር መንገዱ በጉዞ ተሞክሮና በተሳፋሪዎች አስተያየት ላይ ተመስርቶ የሚሰጠውን የአፔክስ የመንገደኞች ምርጫ ሽልማት ያገኘው፤ ለደንበኞቹ የተሳለጠ፣ ምቹ እና አስተማማኝ አገልግሎት በመስጠቱ እንደሆነ አስታውቋል።


የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው ስለ ሽልማቱ አስተያየት ሲሰጡ፤ “ይህ እውቅና ከተሳፋሪዎቻችን የተገኘ መሆኑ በእውነት ልዩ ያደርገዋል። ከአፍሪካ ምርጡ አየር መንገድ መባላችን ደረጃችንን ከፍ እንድናደርግ እና ደንበኞቻችን የሚተማመኑበትንና የሚደሰቱበትን ተሞክሮ እንድናቀርብ ያነሳሳናል” ብለዋል።


ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0