አሜሪካ የሆርሙዝ ሰርጥ መተላለፊያን ለመክፈት አውሮፕላኖችን፣ የጦር መርከቦችን እና 15 ሺህ ወታደሮችን ታሠማራለች - ሴንትኮም

አሜሪካ
አሜሪካ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 04.05.2026
ሰብስክራይብ
አሜሪካ የሆርሙዝ ሰርጥ መተላለፊያን ለመክፈት አውሮፕላኖችን፣ የጦር መርከቦችን እና 15 ሺህ ወታደሮችን ታሠማራለች - ሴንትኮም

በሆርሙዝ ሰርጥ እገዳ የተስተጓጎሉ መርከቦች በሰርጡ መተላለፋቸውን ለማረጋገጥ ዶናልድ ትራምፕ እሁድ ዕለት ያወጁት “ፕሮጀክት ፍሪደም” ዘመቻ ዛሬ ጠዋት ይጀምራል ተብሎ ይጠበቃል።

በሆርሙዝ ሰርጥ ዙሪያ በሚወሰደው በዚህ እርምጃ፤ የአሜሪካ ባሕር ኃይል የንግድ መርከቦችን ያጅባል ማለት እንዳልሆነ አንድ የአሜሪካ መገናኛ ብዙኃን ዘግቧል።

በሥራ ላይ ያሉ የባሕር ደንቦችን የሚጥሱ የትኛውም የአሜሪካ ጣልቃ ገብነቶች የተኩስ አቁም ስምምነቱን እንደጣሱ እንደሚቆጠር የኢራን ፓርላማ ገልጿል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0