የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ቀይ ጨረቃ ለኢትዮጵያ የልብ ሕክምና ማዕከል የ300 ሺህ ዶላር ድጋፍ አደረገ
19:44 03.05.2026 (የተሻሻለ: 19:52 03.05.2026)
ሰብስክራይብ
ኢትዮጵያዊው አትሌት ብርሃኑ ወንድሙ በፕራግ ማራቶን ድል ተቀዳጀ
— Sputnik Ethiopia (@sputnik_ethio) May 3, 2026
🇪🇹🥇 አትሌቱ ዛሬ የተካሄደውን 31ኛ የፕራግ ዓለም አቀፍ የማራቶን ውድድር 2 ሰዓት ከ5 ደቂቃ ከ51 ሰከንድ በሆነ ሰዓት በማጠናቀቅ ቀዳሚ መሆን ችሏል።
🥉 ሌላኛው ኢትዮጵያዊ አትሌት… pic.twitter.com/U2a6B0nbeg
የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ቀይ ጨረቃ ለኢትዮጵያ የልብ ሕክምና ማዕከል የ300 ሺህ ዶላር ድጋፍ አደረገ
🩹 ድጋፉ ማዕከሉ ለሕፃናት የሚያደርገውን የልብ ቀዶ ሕክምና አገልግሎት ለማጠናከር ያለመ መሆኑን የኤምሬቶች ቀይ ጨረቃ ዋና ጸሐፊ አህመድ ሳሪ አል ማዝሩኢ ተናግረዋል።
የማዕከሉ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ህሩይ ዓሊ እንድርያስ፤ ገንዘቡ ለታካሚዎች አስፈላጊውን ሕክምና ለመስጠትና የተሻለ ሕይወት እንዲመሩ ለማድረግ ትልቅ እገዛ እንደሚኖረው ገልጸዋል።
የልብ ማዕከሉ እስካሁን 24 ሺህ ለሚሆኑ ታካሚዎች አገልግሎት እንደሰጠ አንድ የባሕረ ሰላጤው ሚዲያ ዘግቧል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
🩹 ድጋፉ ማዕከሉ ለሕፃናት የሚያደርገውን የልብ ቀዶ ሕክምና አገልግሎት ለማጠናከር ያለመ መሆኑን የኤምሬቶች ቀይ ጨረቃ ዋና ጸሐፊ አህመድ ሳሪ አል ማዝሩኢ ተናግረዋል።
የማዕከሉ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ህሩይ ዓሊ እንድርያስ፤ ገንዘቡ ለታካሚዎች አስፈላጊውን ሕክምና ለመስጠትና የተሻለ ሕይወት እንዲመሩ ለማድረግ ትልቅ እገዛ እንደሚኖረው ገልጸዋል።
የልብ ማዕከሉ እስካሁን 24 ሺህ ለሚሆኑ ታካሚዎች አገልግሎት እንደሰጠ አንድ የባሕረ ሰላጤው ሚዲያ ዘግቧል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X