የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ቀይ ጨረቃ ለኢትዮጵያ የልብ ሕክምና ማዕከል የ300 ሺህ ዶላር ድጋፍ አደረገ

ሰብስክራይብ
የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ቀይ ጨረቃ ለኢትዮጵያ የልብ ሕክምና ማዕከል የ300 ሺህ ዶላር ድጋፍ አደረገ

‍🩹 ድጋፉ ማዕከሉ ለሕፃናት የሚያደርገውን የልብ ቀዶ ሕክምና አገልግሎት ለማጠናከር ያለመ መሆኑን የኤምሬቶች ቀይ ጨረቃ ዋና ጸሐፊ አህመድ ሳሪ አል ማዝሩኢ ተናግረዋል።

የማዕከሉ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ህሩይ ዓሊ እንድርያስ፤ ገንዘቡ ለታካሚዎች አስፈላጊውን ሕክምና ለመስጠትና የተሻለ ሕይወት እንዲመሩ ለማድረግ ትልቅ እገዛ እንደሚኖረው ገልጸዋል።

የልብ ማዕከሉ እስካሁን 24 ሺህ ለሚሆኑ ታካሚዎች አገልግሎት እንደሰጠ አንድ የባሕረ ሰላጤው ሚዲያ ዘግቧል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0