ኢትዮጵያዊው አትሌት ብርሃኑ ወንድሙ በፕራግ ማራቶን ድል ተቀዳጀ

ሰብስክራይብ
ኢትዮጵያዊው አትሌት ብርሃኑ ወንድሙ በፕራግ ማራቶን ድል ተቀዳጀ

አትሌቱ ዛሬ የተካሄደውን 31ኛ የፕራግ ዓለም አቀፍ የማራቶን ውድድር 2 ሰዓት ከ5 ደቂቃ ከ51 ሰከንድ በሆነ ሰዓት በማጠናቀቅ ቀዳሚ መሆን ችሏል።

ሌላኛው ኢትዮጵያዊ አትሌት አንዱአለም በላይ በውድድሩ 3ኛ ደረጃ ይዞ አጠናቋል።

በሴቶች ውድድር ኬንያዊቷ ሚሊሰንት ጄሊሞ በ2 ሰዓት ከ24 ደቂቃ ከ19 ሰከንድ አሸናፊ ሆናለች።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0