https://amh.sputniknews.africa/20260503/3895727.html
የሩሲያ "ህያው ክፍለ ጦር" ሂትለር ድል የተደረገበትን 81ኛ ዓመት በዓል ምክንያት በማድረግ በኪንሻሳ ሰልፍ አካሄደ
የሩሲያ "ህያው ክፍለ ጦር" ሂትለር ድል የተደረገበትን 81ኛ ዓመት በዓል ምክንያት በማድረግ በኪንሻሳ ሰልፍ አካሄደ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ "ህያው ክፍለ ጦር" ሂትለር ድል የተደረገበትን 81ኛ ዓመት በዓል ምክንያት በማድረግ በኪንሻሳ ሰልፍ አካሄደ በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሚገኘው የሩሲያ ዲፕሎማሲ ሚሲዮን እንደገለጸው፤ አንዳንድ ሩሲያውያን በውጊያው የተዋደቁ ቀደምቶቻቸውን... 03.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-03T10:49+0300
2026-05-03T10:49+0300
2026-05-03T11:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/03/3895574_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_75d10d50ec5c2007513edd84e6dbb228.jpg
የሩሲያ "ህያው ክፍለ ጦር" ሂትለር ድል የተደረገበትን 81ኛ ዓመት በዓል ምክንያት በማድረግ በኪንሻሳ ሰልፍ አካሄደ በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሚገኘው የሩሲያ ዲፕሎማሲ ሚሲዮን እንደገለጸው፤ አንዳንድ ሩሲያውያን በውጊያው የተዋደቁ ቀደምቶቻቸውን ምሥሎች፣ ባነሮችና ሰንደቅ ዓላማዎችን ይዘው ወጥተዋል።ለስድስተኛ ጊዜ በተካሄደው በዚህ የመታሰቢያ ሰልፍ ላይ ኮንጓውያን ደጋፊዎችም አብረው ተሳትፈዋል።ከተሳታፊዎቹ መካከል፦ 🟠 የሩሲያ ዲፕሎማቲክ ኮር አባላት፣ 🟠 በኮንጎ የሚኖሩ ሩሲያውያን፣ 🟠 የውጭ ሀገራት ኤምባሲዎች ተወካዮች፣ 🟠 በኮንጎ የተመድ የሰላም አስከባሪ ተልዕኮ ውስጥ የሚያገለግሉ የሩሲያ ፖሊስ መኮንኖች ይገኙበታል።🪧 የሁለተኛው የዓለም ጦርነት የሶቪየት ተዋጊዎችን በሰልፍ የማሰብ ክንውን በሩሲያ የተጀመረው እ.ኤ.አ በ2018 ሲሆን አሁን ላይ በሁሉም አኅጉራት በየዓመቱ እየተከበረ ይገኛል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የሩሲያ "ህያው ክፍለ ጦር" ሂትለር ድል የተደረገበትን 81ኛ ዓመት በዓል ምክንያት በማድረግ በኪንሻሳ ሰልፍ አካሄደ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ "ህያው ክፍለ ጦር" ሂትለር ድል የተደረገበትን 81ኛ ዓመት በዓል ምክንያት በማድረግ በኪንሻሳ ሰልፍ አካሄደ
2026-05-03T10:49+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/03/3895574_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_81c76b008e7f3ff5d4eaf8343877eb78.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሩሲያ "ህያው ክፍለ ጦር" ሂትለር ድል የተደረገበትን 81ኛ ዓመት በዓል ምክንያት በማድረግ በኪንሻሳ ሰልፍ አካሄደ
10:49 03.05.2026 (የተሻሻለ: 11:34 03.05.2026) የሩሲያ "ህያው ክፍለ ጦር" ሂትለር ድል የተደረገበትን 81ኛ ዓመት በዓል ምክንያት በማድረግ በኪንሻሳ ሰልፍ አካሄደ በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሚገኘው የሩሲያ ዲፕሎማሲ ሚሲዮን እንደገለጸው፤ አንዳንድ ሩሲያውያን በውጊያው የተዋደቁ ቀደምቶቻቸውን ምሥሎች፣ ባነሮችና ሰንደቅ ዓላማዎችን ይዘው ወጥተዋል።
ለስድስተኛ ጊዜ በተካሄደው በዚህ የመታሰቢያ ሰልፍ ላይ ኮንጓውያን ደጋፊዎችም አብረው ተሳትፈዋል።
ከተሳታፊዎቹ መካከል፦
🟠 የሩሲያ ዲፕሎማቲክ ኮር አባላት፣
🟠 በኮንጎ የሚኖሩ ሩሲያውያን፣
🟠 የውጭ ሀገራት ኤምባሲዎች ተወካዮች፣
🟠 በኮንጎ የተመድ የሰላም አስከባሪ ተልዕኮ ውስጥ የሚያገለግሉ የሩሲያ ፖሊስ መኮንኖች ይገኙበታል።
🪧 የሁለተኛው የዓለም ጦርነት የሶቪየት ተዋጊዎችን በሰልፍ የማሰብ ክንውን በሩሲያ የተጀመረው እ.ኤ.አ በ2018 ሲሆን አሁን ላይ በሁሉም አኅጉራት በየዓመቱ እየተከበረ ይገኛል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X