ጊኒ በርካታ ዘመናዊ የሩሲያ ወታደራዊ መሣሪያዎችን ተረከበች

ሰብስክራይብ
ጊኒ በርካታ ዘመናዊ የሩሲያ ወታደራዊ መሣሪያዎችን ተረከበች


የጊኒ ፕሬዝዳንት ማማዲ ዱምቡያ በሰጡት መግለጫ፤ "የጊኒ ጦር ከሩሲያ ጋር ባለው ትብብር አማካኝነት እጅግ የረቀቁ ወታደራዊ ትጥቆችን በመታጠቅ የዘመናዊነት ጉዞውን ቀጥሏል" ብለዋል።


በርክክቡ የተካተቱ ትጥቆች፦

ወታደራዊ አልባሳት፣
ጠንካራ የራስ ቁር፣
ጥይት የማይበሳቸው ጃኬቶች፣
የውጊያ ጫማዎች፣
ድሮኖች፣
ለውጊያ፣ ለክትትል እና ለላቀ የአየር መከላከያ የሚያገለግሉ መሣሪያዎች።

የትጥቅ ርክክቡን አርብ ዕለት የሀገሪቱ ርዕሰ መስተዳድር በአካል ተገኝተው ተከታትለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0