#viral

ሰብስክራይብ
#viral | ከቢሾፍቱ ሰማይ ስር የተፋፋመው ግንባታ

ከአፍሪካ ግዙፉ አየር ማረፊያ የሚሆነውን የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ግንባታ በይፋ መጀመሩን ተከትሎ ሥራው ተጠናክሮ ቀጥሏል።

የግንባታ ሂደቱ የመጀመሪያ ምዕራፍ በ760 ሚሊየን ዶላር ወጪ ወደ ሥራ መገባቱን ቀደም ሲል የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ ማስታወቃቸው ይታወሳል።

ከማኅበራዊ ሚዲያ የተገኘ ተንቀሳቃሽ ምስል

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0