ከቢሾፍቱ ሰማይ ስር የተፋፋመው ግንባታ
— Sputnik Ethiopia (@sputnik_ethio) May 2, 2026
🛫 ከአፍሪካ ግዙፉ አየር ማረፊያ የሚሆነውን የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ግንባታ በይፋ መጀመሩን ተከትሎ ሥራው ተጠናክሮ ቀጥሏል።
💵 የግንባታ ሂደቱ የመጀመሪያ ምዕራፍ በ760 ሚሊየን ዶላር ወጪ ወደ… pic.twitter.com/64oi77z7NB
#viral | ከቢሾፍቱ ሰማይ ስር የተፋፋመው ግንባታ
ከአፍሪካ ግዙፉ አየር ማረፊያ የሚሆነውን የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ግንባታ በይፋ መጀመሩን ተከትሎ ሥራው ተጠናክሮ ቀጥሏል።
የግንባታ ሂደቱ የመጀመሪያ ምዕራፍ በ760 ሚሊየን ዶላር ወጪ ወደ ሥራ መገባቱን ቀደም ሲል የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ ማስታወቃቸው ይታወሳል።
ከማኅበራዊ ሚዲያ የተገኘ ተንቀሳቃሽ ምስል
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
ከአፍሪካ ግዙፉ አየር ማረፊያ የሚሆነውን የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ግንባታ በይፋ መጀመሩን ተከትሎ ሥራው ተጠናክሮ ቀጥሏል።
የግንባታ ሂደቱ የመጀመሪያ ምዕራፍ በ760 ሚሊየን ዶላር ወጪ ወደ ሥራ መገባቱን ቀደም ሲል የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ ማስታወቃቸው ይታወሳል።
ከማኅበራዊ ሚዲያ የተገኘ ተንቀሳቃሽ ምስል
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X