‘አረመኔያዊ ነውረኛ ተግባር’ - በፓሪስ ለማሊ ድጋፍ የአደባባይ ሰልፍ ተካሄደ
— Sputnik Ethiopia (@sputnik_ethio) May 2, 2026
🇲🇱 ሰልፈኞቹ ሚያዚያ 17 በደረሰው የሽብር ጥቃት ለተገደሉት የማሊ መከላከያ ሚኒስትር ሳዲዮ ካማራ ክብር ለመግለጽ እንዲሁም ለማሊ ጦር እና ለሳኅል ሀገራት ጥምረት ድጋፍ… pic.twitter.com/MF9ATGedjB
‘አረመኔያዊ ነውረኛ ተግባር’ - በፓሪስ ለማሊ ድጋፍ የአደባባይ ሰልፍ ተካሄደ
ሰልፈኞቹ ሚያዚያ 17 በደረሰው የሽብር ጥቃት ለተገደሉት የማሊ መከላከያ ሚኒስትር ሳዲዮ ካማራ ክብር ለመግለጽ እንዲሁም ለማሊ ጦር እና ለሳኅል ሀገራት ጥምረት ድጋፍ ለማሳየት ዛሬ በፈረንሳይ መዲና በብዛት ተገኝተዋል።
ተሳታፊዎቹ የሟቹን ጄኔራል ምሥሎች እንዲሁም ከሽብር ቡድኖቹ ጀርባ "የፈረንሳይ ኢምፔሪያሊዝም እጅ አለበት" የሚሉ የተቃውሞ መፈክሮችን ይዘው ወጥተዋል።
"ማሊ የምትሸጥ ሀገር አይደለችም" ሲሉም ተሳታፊዎቹ ለሰፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
አዘጋጆቹ ወደ ማሊ ኤምባሲ ሰላማዊ ሰልፍ ለማድረግ አቅደው የነበረ ቢሆንም፤ ፖሊስ ፍቃድ ሳይሰጥ ቀርቷል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
ሰልፈኞቹ ሚያዚያ 17 በደረሰው የሽብር ጥቃት ለተገደሉት የማሊ መከላከያ ሚኒስትር ሳዲዮ ካማራ ክብር ለመግለጽ እንዲሁም ለማሊ ጦር እና ለሳኅል ሀገራት ጥምረት ድጋፍ ለማሳየት ዛሬ በፈረንሳይ መዲና በብዛት ተገኝተዋል።
ተሳታፊዎቹ የሟቹን ጄኔራል ምሥሎች እንዲሁም ከሽብር ቡድኖቹ ጀርባ "የፈረንሳይ ኢምፔሪያሊዝም እጅ አለበት" የሚሉ የተቃውሞ መፈክሮችን ይዘው ወጥተዋል።
"ማሊ የምትሸጥ ሀገር አይደለችም" ሲሉም ተሳታፊዎቹ ለሰፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
አዘጋጆቹ ወደ ማሊ ኤምባሲ ሰላማዊ ሰልፍ ለማድረግ አቅደው የነበረ ቢሆንም፤ ፖሊስ ፍቃድ ሳይሰጥ ቀርቷል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X