https://amh.sputniknews.africa/20260502/3893830.html
የመንግሥትን የዕለታዊ ሥራ አፈጻጸም የሚቆጣጠር የዲጂታል ሥርዓት ሊዘረጋ ነው
የመንግሥትን የዕለታዊ ሥራ አፈጻጸም የሚቆጣጠር የዲጂታል ሥርዓት ሊዘረጋ ነው
Sputnik አፍሪካ
የመንግሥትን የዕለታዊ ሥራ አፈጻጸም የሚቆጣጠር የዲጂታል ሥርዓት ሊዘረጋ ነውሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሹመኞች እና ተቋማት ሥራቸውን በአግባቡ ማከናወናቸውን በዲጅታል መንገድ መቆጣጠር ሊጀምር እንደሆነ አስታውቋል። ሥርዓቱ ሥራዎችን "የተሳኩ"፣ "ያልተሳኩ"፣... 02.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-02T18:59+0300
2026-05-02T18:59+0300
2026-05-02T19:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/3893830.jpg?1777737843
የመንግሥትን የዕለታዊ ሥራ አፈጻጸም የሚቆጣጠር የዲጂታል ሥርዓት ሊዘረጋ ነውሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሹመኞች እና ተቋማት ሥራቸውን በአግባቡ ማከናወናቸውን በዲጅታል መንገድ መቆጣጠር ሊጀምር እንደሆነ አስታውቋል። ሥርዓቱ ሥራዎችን "የተሳኩ"፣ "ያልተሳኩ"፣ “በቀጣይ የሚከናወኑ” በማለት በዝርዝር የሚያሳይ መረጃ እንደሚይዝ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ዶ/ር መኩሪያ ኃይሌ ተናግረዋል። ሚኒስትሮች፣ የክልል ፕሬዝዳንቶች እና የዲፓርትመንት ኃላፊዎች የተቋሞቻቸውን አፈጻጸም በቅርበት እንዲከታተሉ ያግዛልም ተብሏል።አሠራሩ “በተቋማት ውስጥ ተጠያቂነትን ለማስፈን፣ የአገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻልና በውጤት ላይ የተመሠረተ ግብረ መልስ ለመስጠት ወሳኝ ሚና ይኖረዋል” ማለታቸውን ጠቅሶ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የመንግሥትን የዕለታዊ ሥራ አፈጻጸም የሚቆጣጠር የዲጂታል ሥርዓት ሊዘረጋ ነው
18:59 02.05.2026 (የተሻሻለ: 19:04 02.05.2026) የመንግሥትን የዕለታዊ ሥራ አፈጻጸም የሚቆጣጠር የዲጂታል ሥርዓት ሊዘረጋ ነው
ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሹመኞች እና ተቋማት ሥራቸውን በአግባቡ ማከናወናቸውን በዲጅታል መንገድ መቆጣጠር ሊጀምር እንደሆነ አስታውቋል።
ሥርዓቱ ሥራዎችን "የተሳኩ"፣ "ያልተሳኩ"፣ “በቀጣይ የሚከናወኑ” በማለት በዝርዝር የሚያሳይ መረጃ እንደሚይዝ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ዶ/ር መኩሪያ ኃይሌ ተናግረዋል።
ሚኒስትሮች፣ የክልል ፕሬዝዳንቶች እና የዲፓርትመንት ኃላፊዎች የተቋሞቻቸውን አፈጻጸም በቅርበት እንዲከታተሉ ያግዛልም ተብሏል።
አሠራሩ “በተቋማት ውስጥ ተጠያቂነትን ለማስፈን፣ የአገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻልና በውጤት ላይ የተመሠረተ ግብረ መልስ ለመስጠት ወሳኝ ሚና ይኖረዋል” ማለታቸውን ጠቅሶ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X