የሩሲያ ሄሊኮፕተሮች ወታደራዊ ቁሳቁሶችን በማቅረብ የቆሰሉ የማሊ ወታደሮችን አስወጡ - የሩሲያ ጦር የአፍሪካ ኮር

ሰብስክራይብ
የሩሲያ ሄሊኮፕተሮች ወታደራዊ ቁሳቁሶችን በማቅረብ የቆሰሉ የማሊ ወታደሮችን አስወጡ - የሩሲያ ጦር የአፍሪካ ኮር

ዘመቻው የተካሄደው ሐሙስ በሆምቦሪ በሚገኝ ወታደራዊ ጣቢያ እንደሆነና ለማሊ ጦር ወታደሮች ጥይቶችና ሌሎች መሣሪያዎች እንደቀረቡ ኮሩ አስታውቋል።

የማሊ ወታደሮች ከአሸባሪዎች ጋር ከተዋጉ በኋላ ከሆምቦሪ የጦር ሠፈር ወጥተዋል መባሉ ከእውነት የራቀ እንደሆነና የቆሰሉት አስፈላጊውን እርዳታ እንዳገኙ የጦር ከፍሉ አፅንዖት ሰጥቷል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0