https://amh.sputniknews.africa/20260501/3888616.html
ዩኤኢ “በፈተናዎች ወቅት ጭምር ከኢትዮጵያ ጎን ያልተለየች የቁርጥ ቀን ወዳጅ” ሀገር ናት - የባሕል እና ስፖርት ሚኒስቴር
ዩኤኢ “በፈተናዎች ወቅት ጭምር ከኢትዮጵያ ጎን ያልተለየች የቁርጥ ቀን ወዳጅ” ሀገር ናት - የባሕል እና ስፖርት ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
ዩኤኢ “በፈተናዎች ወቅት ጭምር ከኢትዮጵያ ጎን ያልተለየች የቁርጥ ቀን ወዳጅ” ሀገር ናት - የባሕል እና ስፖርት ሚኒስቴር ይህ የተባለው የሼክ ዛይድ የበጎ አድራጎት የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ ሊካሄድ... 01.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-01T19:00+0300
2026-05-01T19:00+0300
2026-05-01T19:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/3888616.jpg?1777651442
ዩኤኢ “በፈተናዎች ወቅት ጭምር ከኢትዮጵያ ጎን ያልተለየች የቁርጥ ቀን ወዳጅ” ሀገር ናት - የባሕል እና ስፖርት ሚኒስቴር ይህ የተባለው የሼክ ዛይድ የበጎ አድራጎት የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ ሊካሄድ እንደሆነ ይፋ በተደረገበት ሁነት ነው። ውድድሩ ሚያዝያ 25 ቀን 2018 ዓ.ም “ለደግነት እንሩጥ” በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ እንደሚካሄድ የስፑትኒክ አፍሪካ ባልደረባ ዘግቧል።የባሕል እና ስፖርት ሚኒስቴር የስፖርት ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ መክዩ መሀመድ፤ “ውድድሩ ሰብዓዊነትን ከመደገፍ ባለፈ የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት በተለይም የስፖርት ዲፕሎማሲን የበለጠ ያጠናክራል” ብለዋል።ውድድሩ ከኤሚሬቶች የመጡ 50 ተሳታፊዎችንና በልዩ ሁኔታ የሚጋበዙ ታዋቂ አትሌቶችን፣ ተጽዕኖ ፈጣሪዎችንና ባለሀብቶችን ጨምሮ 4 ሺህ 500 ገደማ ሰዎችን እንደሚያሳትፍ ተገልጿል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ዩኤኢ “በፈተናዎች ወቅት ጭምር ከኢትዮጵያ ጎን ያልተለየች የቁርጥ ቀን ወዳጅ” ሀገር ናት - የባሕል እና ስፖርት ሚኒስቴር
19:00 01.05.2026 (የተሻሻለ: 19:04 01.05.2026) ዩኤኢ “በፈተናዎች ወቅት ጭምር ከኢትዮጵያ ጎን ያልተለየች የቁርጥ ቀን ወዳጅ” ሀገር ናት - የባሕል እና ስፖርት ሚኒስቴር
ይህ የተባለው የሼክ ዛይድ የበጎ አድራጎት የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ ሊካሄድ እንደሆነ ይፋ በተደረገበት ሁነት ነው።
ውድድሩ ሚያዝያ 25 ቀን 2018 ዓ.ም “ለደግነት እንሩጥ” በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ እንደሚካሄድ የስፑትኒክ አፍሪካ ባልደረባ ዘግቧል።
የባሕል እና ስፖርት ሚኒስቴር የስፖርት ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ መክዩ መሀመድ፤ “ውድድሩ ሰብዓዊነትን ከመደገፍ ባለፈ የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት በተለይም የስፖርት ዲፕሎማሲን የበለጠ ያጠናክራል” ብለዋል።
ውድድሩ ከኤሚሬቶች የመጡ 50 ተሳታፊዎችንና በልዩ ሁኔታ የሚጋበዙ ታዋቂ አትሌቶችን፣ ተጽዕኖ ፈጣሪዎችንና ባለሀብቶችን ጨምሮ 4 ሺህ 500 ገደማ ሰዎችን እንደሚያሳትፍ ተገልጿል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X