https://amh.sputniknews.africa/20260501/3887141.html
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የእንቁላል ብክነትን የሚያስቀር ቴክኖሎጂ ማስተዋወቅ ጀመረ
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የእንቁላል ብክነትን የሚያስቀር ቴክኖሎጂ ማስተዋወቅ ጀመረ
Sputnik አፍሪካ
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የእንቁላል ብክነትን የሚያስቀር ቴክኖሎጂ ማስተዋወቅ ጀመረ ዩኒቨርሲቲው እንቁላል ለሁለት ዓመት ሳይበላሽ ማቆየት የሚያስችል የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ዙሪያ ለዘርፉ የባለድርሻ አካላት ሥልጠና መስጠት እንደጀመረ አስታውቋል።በዩኒቨርሲቲው... 01.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-01T15:17+0300
2026-05-01T15:17+0300
2026-05-01T16:01+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/01/3887234_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_b2f65eb2e12a522e325204c02f2a783a.jpg
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የእንቁላል ብክነትን የሚያስቀር ቴክኖሎጂ ማስተዋወቅ ጀመረ ዩኒቨርሲቲው እንቁላል ለሁለት ዓመት ሳይበላሽ ማቆየት የሚያስችል የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ዙሪያ ለዘርፉ የባለድርሻ አካላት ሥልጠና መስጠት እንደጀመረ አስታውቋል።በዩኒቨርሲቲው የእንስሳት ሕክምናና ሳይንስ ኮሌጅ መምህርና ተመራማሪ የሆኑት ዶ/ር ማስተዋል ብርሃን፣ ቴክኖሎጂው በአንድ ሊትር ውኃ ውስጥ 30 ግራም የኖራ አፈር ጨምሮ በማዋሃድ እስከ 12 እንቁላሎችን ሳይበላሽ በጥራት ማቆየት ያስችላል” ብለዋል። በተለይም በጾም ወቅት የሚተርፍ ምርትን በፍስክ ወቅት ለመጠቀም የሚያስችልና ለአነስተኛ አርሶ አደሮች አዋጭ መፍትሄ ነው መባሉን ከዘርፉ ተመራማሪዎች ጠቅሶ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/01/3887234_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_0ee432767a528210378d67e83b182d28.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የእንቁላል ብክነትን የሚያስቀር ቴክኖሎጂ ማስተዋወቅ ጀመረ
15:17 01.05.2026 (የተሻሻለ: 16:01 01.05.2026) ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የእንቁላል ብክነትን የሚያስቀር ቴክኖሎጂ ማስተዋወቅ ጀመረ ዩኒቨርሲቲው እንቁላል ለሁለት ዓመት ሳይበላሽ ማቆየት የሚያስችል የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ዙሪያ ለዘርፉ የባለድርሻ አካላት ሥልጠና መስጠት እንደጀመረ አስታውቋል።
በዩኒቨርሲቲው የእንስሳት ሕክምናና ሳይንስ ኮሌጅ መምህርና ተመራማሪ የሆኑት ዶ/ር ማስተዋል ብርሃን፣ ቴክኖሎጂው በአንድ ሊትር ውኃ ውስጥ 30 ግራም የኖራ አፈር ጨምሮ በማዋሃድ እስከ 12 እንቁላሎችን ሳይበላሽ በጥራት ማቆየት ያስችላል” ብለዋል።
በተለይም በጾም ወቅት የሚተርፍ ምርትን በፍስክ ወቅት ለመጠቀም የሚያስችልና ለአነስተኛ አርሶ አደሮች አዋጭ መፍትሄ ነው መባሉን ከዘርፉ ተመራማሪዎች ጠቅሶ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X