https://amh.sputniknews.africa/20260501/3886636.html
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ሰው ሠራሽ አስተውህሎት መር የተቀናጀ የሚዲያ ቁጥጥር እና አስተዳደር ሥርዓት ወደ ሥራ አስገባ ቴክኖሎጂውን ያለማው የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ነው፡፡ የአዲሱ ኤአይ መር ሥርዓት ዓላማዎች፦... 01.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-01T14:18+0300
2026-05-01T14:18+0300
2026-05-01T14:25+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/01/3886689_0:107:2048:1259_1920x0_80_0_0_12e8e3999bcd2051cc4b1905df450345.jpg
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ሰው ሠራሽ አስተውህሎት መር የተቀናጀ የሚዲያ ቁጥጥር እና አስተዳደር ሥርዓት ወደ ሥራ አስገባ ቴክኖሎጂውን ያለማው የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ነው፡፡ የአዲሱ ኤአይ መር ሥርዓት ዓላማዎች፦ የይዘት ጥራትን ማረጋግጥ፣ የቁጥጥር ሂደትን ማቀላጠፍ፣ ሐሰተኛ መረጃን መካላከል፡፡ከዚህ በተጨማሪም ዜጎች ባሉበት ሆነው በቪዲዮ፣ በድምጽ፣ በጽሁፍ፣ በፎቶ የሚያቀርቡትን ጥቆማ መቀበል ይችላል። የብሔራዊ መረጃ ደህንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እና የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ቦርድ ሰብሳቢ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን፤ “ቴክኖሎጂው የሚዲያ ዘርፉን የቁጥጥር እና ሌሎች ሥራዎች እጅግ ዘመናዊ ወደሆነ እና ወደ አዲስ ምዕራፍ የሚያሸጋግር ይሆናል” ብለዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/01/3886689_114:0:1935:1366_1920x0_80_0_0_abff0b2f05deb5dbcf33cba22fc44ff3.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን
14:18 01.05.2026 (የተሻሻለ: 14:25 01.05.2026) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ሰው ሠራሽ አስተውህሎት መር የተቀናጀ የሚዲያ ቁጥጥር እና አስተዳደር ሥርዓት ወደ ሥራ አስገባ ቴክኖሎጂውን ያለማው የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ነው፡፡
የአዲሱ ኤአይ መር ሥርዓት ዓላማዎች፦
የይዘት ጥራትን ማረጋግጥ፣
የቁጥጥር ሂደትን ማቀላጠፍ፣
ሐሰተኛ መረጃን መካላከል፡፡
ከዚህ በተጨማሪም ዜጎች ባሉበት ሆነው በቪዲዮ፣ በድምጽ፣ በጽሁፍ፣ በፎቶ የሚያቀርቡትን ጥቆማ መቀበል ይችላል።
የብሔራዊ መረጃ ደህንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እና የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ቦርድ ሰብሳቢ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን፤ “ቴክኖሎጂው የሚዲያ ዘርፉን የቁጥጥር እና ሌሎች ሥራዎች እጅግ ዘመናዊ ወደሆነ እና ወደ አዲስ ምዕራፍ የሚያሸጋግር ይሆናል” ብለዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X