ምዕራባውያን ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክን እንደ 'ጥሬ ዕቃ ማቆሪያ' ነው የሚያዩዋት - ኮንጓዊ ፓን-አፍሪካኒስት

ሰብስክራይብ

ምዕራባውያን ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክን እንደ 'ጥሬ ዕቃ ማቆሪያ' ነው የሚያዩዋት - ኮንጓዊ ፓን-አፍሪካኒስት

ምዕራባውያን ኃይላት "ለኮንጎ ሕዝብ ምንም ዓይነት ዴንታ የላቸውም"፤ የሀገሪቱን ሀብት በተለይም ደግሞ ብርቅዬ የሆኑ ማዕድናትን ለመዝረፍ ሲሉ ሁከትን እየቀሰቀሱ ይገኛሉ ሲሉ ካቩጎ ኪዮዌኔ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

አክለውም የማዕድን ቁፋሮ ውሎች በእነዚህ ኃይላት ቁጥጥር ስር መሆናቸውን እና ግዙፍ ዓለም አቀፍ ኩባንያዎቻቸው የማዕድን ሀብቱን የሚቀራመቱት በብዝበዛ ላይ በተመሰረቱ ስምምነቶች መሆኑን ገልፀዋል።

"በወረቀት ላይ የኮንጎ መንግሥት ድርሻ 30 በመቶ መድረስ አለበት ተብሎ ቢቀመጥም፤ በተግባር ግን ሁልጊዜ ከ10 በመቶ በታች ነው። ምንም ዓይነት ቁጥጥር የለም።"

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0