የአልጄሪያው ፋተህ ቡትቢግ አዲሱ የፓን አፍሪካ ፓርላማ ፕሬዚዳንት ሆነው ተመረጡ

ሰብስክራይብ

የአልጄሪያው ፋተህ ቡትቢግ አዲሱ የፓን አፍሪካ ፓርላማ ፕሬዚዳንት ሆነው ተመረጡ

ቡትቢግ ሐሙስ በደቡብ አፍሪካ ሚድራንድ በሚገኘው የፓርላማው ዋና መሥሪያ ቤት የፓን አፍሪካ ፓርላማ ፕሬዚዳንት ሆነው ቃለ መሃላ ፈጽመዋል ሲል የስፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢ ዘግቧል።

ፋተህ ቡትቢግ የዚምባብዌውን ፎርቹን ቻሩምቢራ ተክተዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0