የሩሲያ የፌደራል ደህንነት አገልግሎት በሚዲያ ተቆጣጣሪው "ሮስኮምናድዞር" ላይ ማስፈራሪያ የፈጸሙ ሁለት ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር አዋለ

ሰብስክራይብ

የሩሲያ የፌደራል ደህንነት አገልግሎት በሚዲያ ተቆጣጣሪው "ሮስኮምናድዞር" ላይ ማስፈራሪያ የፈጸሙ ሁለት ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር አዋለ

በዩክሬን የተመለመሉ ሁለት የሞስኮ ነዋሪዎች በባለሥልጣናት መኖሪያ ቤት በሮች ላይ ቡናማ ፈሳሽ የተቀቡ መዶሻዎችን እንደሰቀሉ የምርመራ ኮሚቴው ገልጸዋል።

የሁከት ድርጊት በመፈጸም የወንጀል ጉዳይ ተከፍቶባቸዋል።

የሩሲያ የፌደራል ደህንነት አገልግሎ በመገናኛ ብዙኃን ተቆጣጣሪው ሮስኮምናድዞር ሠራተኞች ላይ ሊፈጸም የነበረ የግድያ ሙከራን ቀደም ሲል ማክሸፉ ይታወሳል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0