ከሩሲያ ጋር በተለያዩ ዘርፎች የተደረጉ ስምምነቶች ኢትዮጵያን ወደፊት አንድ እርምጃ የሚያራምዱ ናቸው - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

ሰብስክራይብ
ከሩሲያ ጋር በተለያዩ ዘርፎች የተደረጉ ስምምነቶች ኢትዮጵያን ወደፊት አንድ እርምጃ የሚያራምዱ ናቸው - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

በሁለቱ ሀገራት መካከል የተደርጉ የቴክኖሎጂ ሽግግር ስምምነቶች ኢትዮጵያን ተጠቃሚ ያደርጋሉ ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው ከስፑትኒክ አፍሪካ ለተነሳላቸው ጥያቄ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡


“ለተግባራዊነታቸው የሚመለከታቸው ተቋማት የቅርብ ክትትል እያደረጉ እየሠሩበት እንደሆነ ነው የምንረዳው፡፡”


ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0