የቻድ ፖሊስ የሁከት ጥሪ ካስተላለፉ ተቃዋሚ እስረኞች እጅ የጦር መሳሪያ ማግኘቱን አስታወቀ

ሰብስክራይብ

የቻድ ፖሊስ የሁከት ጥሪ ካስተላለፉ ተቃዋሚ እስረኞች እጅ የጦር መሳሪያ ማግኘቱን አስታወቀ

ጠመንጃ እና ጥይቶችን ጨምሮ የተላያዩ የጦር መሳሪያዎች የተገኙባቸው ታሣሪዎች አመጽ መቀስቀስ፣ ባልተፈቀደ ስብስብ ላይ መካፈል እና በወንጀል ሴራ መሳተፍን የመሳሰሉ በርካታ ክሶች ተመስርቶባቸዋል።

የመንግሥት ቃል አቀባይ ጋሲም ሸሪፍ ማሃማት፤ ወታደራዊ የጦር መሳሪያዎችን እያዘዋወሩ "የዲሞክራሲ አቀንቃኝ ነኝ" ብሎ መከራከር ተቀባይነት የሌለው ተግባር ነው ብለዋል።

እስሩ በሚያዝያ ወር ታቅዶ ከነበረው የተቃውሞ ሰልፍ ዋዜማ ስምንት የተቃዋሚ አመራሮች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ተከትሎ የመጣ ነው።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0