የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ጉባዔ ከሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በኋላ እንደሚካሄድ ተገለጸ
15:48 30.04.2026 (የተሻሻለ: 16:04 30.04.2026)
© telegram sputnik_ethiopia
ሰብስክራይብ
የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ጉባዔ ከሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በኋላ እንደሚካሄድ ተገለጸ
ጉባዔውን የ2018 የበጀት ዓመቱ ከማለቁ በፊት ምርጫው እንደተጠናቀቀ ለማከናውን እየሠራ እንደሆነ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ተናግረዋል።
መድረኩ ሙሉ በሙሉ በአዲስ አበባ እንደሚካሄድም ይፋ አድርገዋል።
ኮሚሽኑ በትግራይ በኩል በርካታ ተግዳሮቶች ቢገጥሙትም፤ ከክልሉ 300 እንዲሁም በተለያዩ አካባቢዎች ከሚገኙ 400 የክልሉ ተወላጆች ጋር ውይይት አካሂዶ አጀንዳ ማሰባሰቡንም አስታውቋል።
ዋና ኮሚሽነር መስፍን ዓርዓያ መጋቢት 23፣ 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ በተካሄደው የትግራይ ክልል የመጀመሪያ ዙር የምክክር መድረክ ካስተላለፉት መልዕክት የተወሰደ፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X