ፈረንሳይ በማሊ የሽብር ጥቃቶች ዙሪያ የተሳሳቱ መረጃዎችን በስፋት ለማሰራጨት የምትችለውን ሁሉ እያደረገች ነው ሲሉ የማሊ ፓርላማ አባል ተናገሩ

ሰብስክራይብ

ፈረንሳይ በማሊ የሽብር ጥቃቶች ዙሪያ የተሳሳቱ መረጃዎችን በስፋት ለማሰራጨት የምትችለውን ሁሉ እያደረገች ነው ሲሉ የማሊ ፓርላማ አባል ተናገሩ

ከሚያዝያ 17ቱ ጥቃት ጀምሮ የምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን ማሊን አስመልክቶ የከፈቱት የተሳሳቱ መረጃዎችን የማሰራጨት ዘመቻ ሀገሪቱን መበጥበጥ እና ሕዝቡን በሽብር የመረበሽ ዓላማ ያለው እንደሆነ የማሊ ፓርላማ የመከላከያ እና የደህንነት ኮሚሽን ምክትል ፕሬዚዳንት ፉሴይኑ ዋታራ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

"ለሕዝቡ የሚበጀውን የሚፈልግ መሪ በመጣ ቁጥር ፈረንሳይ ጥቅሟ እንደተነካ ትቆጥራለች። ፈረንሳይ ያ መሪ በሕዝቡ ዘንድ እንዲጠላና እንዲናቅ ለማድረግ የማታደርገው ጥረት የለም። ይህ ሆን ተብሎ የተቀነባበረ የመረጃ ጦርነት ነው" ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0