https://amh.sputniknews.africa/20260430/3878153.html
የኮንጎ እና ሩሲያ መልካም ግንኙነት "መቼም ተቀዛቅዞ አያውቅም" - ኮንጓዊ ጋዜጠኛ
የኮንጎ እና ሩሲያ መልካም ግንኙነት "መቼም ተቀዛቅዞ አያውቅም" - ኮንጓዊ ጋዜጠኛ
Sputnik አፍሪካ
የኮንጎ እና ሩሲያ መልካም ግንኙነት "መቼም ተቀዛቅዞ አያውቅም" - ኮንጓዊ ጋዜጠኛ ሩሲያ በሶቪየት ኅብረት ዘመን ከብራዛቪል ጋር ግንኙነት በመመሥረት ረገድ ከመጀመሪያዎቹ ሀገራት እንደምትሰለፍ የ "ላ ሴሜን አፍሪካን" ዋና አዘጋጅ አልበርት ሚያንዙኩታ... 30.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-30T12:17+0300
2026-04-30T12:17+0300
2026-04-30T12:53+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1e/3878440_0:60:1280:780_1920x0_80_0_0_2c6c16c73bf453c9a9631c2f2634ad91.jpg
የኮንጎ እና ሩሲያ መልካም ግንኙነት "መቼም ተቀዛቅዞ አያውቅም" - ኮንጓዊ ጋዜጠኛ ሩሲያ በሶቪየት ኅብረት ዘመን ከብራዛቪል ጋር ግንኙነት በመመሥረት ረገድ ከመጀመሪያዎቹ ሀገራት እንደምትሰለፍ የ "ላ ሴሜን አፍሪካን" ዋና አዘጋጅ አልበርት ሚያንዙኩታ ለስፑትኒክ አፍሪካ አስታውሰዋል።"የኮንጎ ፕሬዚዳንት ሩሲያን እየጎበኙ ያሉት የሳኅል ቀጣና በግጭቶች እየታወከ ባለበት ወቅት ነው። ሩሲያ ይህን የአኅጉሪቱ ክፍል እያናወጡ ያሉትን የጂሃዲስት ንቅናቄዎች ለመግታት የበኩሏን አስተዋጽኦ ለማድረግ እየሞከረች ትገኛለች። ይህም የግንኙነቱን ቀጣይነት እና እየጠነከረ የመጣውን ወዳጅነት ዳግም የሚያረጋግጥ ነው" ብለዋል። የፕሬዚዳንት ዴኒ ሳሱ ኑጌሶ የሞስኮ ጉብኘት በሩሲያ እየተገነባ ያለውን የፖይንቴ ኖይር-ሉቴቴ-ማሉኮ የነዳጅ ማስተላለፊያ ቧንቧና መሰል ፕሮጀክቶችን ለመገምገም ዕድል እንደሚፈጥርም አክለው ገልጸዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1e/3878440_81:0:1201:840_1920x0_80_0_0_c066fa7c8b8e878bc70be6cbb3f95389.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኮንጎ እና ሩሲያ መልካም ግንኙነት "መቼም ተቀዛቅዞ አያውቅም" - ኮንጓዊ ጋዜጠኛ
12:17 30.04.2026 (የተሻሻለ: 12:53 30.04.2026) የኮንጎ እና ሩሲያ መልካም ግንኙነት "መቼም ተቀዛቅዞ አያውቅም" - ኮንጓዊ ጋዜጠኛ ሩሲያ በሶቪየት ኅብረት ዘመን ከብራዛቪል ጋር ግንኙነት በመመሥረት ረገድ ከመጀመሪያዎቹ ሀገራት እንደምትሰለፍ የ "ላ ሴሜን አፍሪካን" ዋና አዘጋጅ አልበርት ሚያንዙኩታ
ለስፑትኒክ አፍሪካ አስታውሰዋል።
"የኮንጎ ፕሬዚዳንት ሩሲያን እየጎበኙ ያሉት የሳኅል ቀጣና በግጭቶች እየታወከ ባለበት ወቅት ነው። ሩሲያ ይህን የአኅጉሪቱ ክፍል እያናወጡ ያሉትን የጂሃዲስት ንቅናቄዎች ለመግታት የበኩሏን አስተዋጽኦ ለማድረግ እየሞከረች ትገኛለች። ይህም የግንኙነቱን ቀጣይነት እና እየጠነከረ የመጣውን ወዳጅነት ዳግም የሚያረጋግጥ ነው" ብለዋል።
የፕሬዚዳንት ዴኒ ሳሱ ኑጌሶ የሞስኮ ጉብኘት በሩሲያ እየተገነባ ያለውን የፖይንቴ ኖይር-ሉቴቴ-ማሉኮ የነዳጅ ማስተላለፊያ ቧንቧና መሰል ፕሮጀክቶችን ለመገምገም ዕድል እንደሚፈጥርም አክለው ገልጸዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X