https://amh.sputniknews.africa/20260430/3878113.html
ኢትዮጵያ በአፍሪካ የሰላምና ጸጥታ ም/ቤት ሊቀመንበርነቷ ለሆርሙዝ ሰርጥና ወቅታዊው የመካከለኛው ምስራቅ ጉዳይ ሰላማዊ እልባት ጥሪ አቅርባለች
ኢትዮጵያ በአፍሪካ የሰላምና ጸጥታ ም/ቤት ሊቀመንበርነቷ ለሆርሙዝ ሰርጥና ወቅታዊው የመካከለኛው ምስራቅ ጉዳይ ሰላማዊ እልባት ጥሪ አቅርባለች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ በአፍሪካ የሰላምና ጸጥታ ምክር ቤት ሊቀመንበርነቷ ለሆርሙዝ ሰርጥ እና ወቅታዊው የመካከለኛው ምስራቅ ጉዳይ ሰላማዊ እልባት ጥሪዋን አቅርባለች - የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርየውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው በወቅታዊ... 30.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-30T11:51+0300
2026-04-30T11:51+0300
2026-04-30T12:52+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1e/3878211_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_3561a8fac54cc6207563a02b1ea0374b.png
ኢትዮጵያ በአፍሪካ የሰላምና ጸጥታ ምክር ቤት ሊቀመንበርነቷ ለሆርሙዝ ሰርጥ እና ወቅታዊው የመካከለኛው ምስራቅ ጉዳይ ሰላማዊ እልባት ጥሪዋን አቅርባለች - የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርየውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ለሀገር ውስጥ እና ለውጭ ሚዲያ ጋዜጠኞች ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል።የቡሩንዲ እና የሞዛምቢክ መሪዎች በኢትዮጵያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ማድረጋቸውን ያስታወሱት ቃል አቀባዩ፤ ”መሪዎቹ በጉብኝታቸው ወቅት ኢትዮጵያ ትልቅ ስኬት እያስመዘገበችባቸው ካሉ መስኮች ልምድ ለመቅሰም እና በሀገራቸው ለመተግበር የተለያዩ የመግባቢያ ስምምነቶችን ተፈርመዋል” ብለዋል።እንደ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው ገለጻ፤ ባለፉት ጥቂት ሳምንታት የተከናወኑ ቁልፍ የዲፕሎማሲ ሥራዎች በሁለትዮሽ እና በባለብዙ ወገን ግንኙነት የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ያስጠበቁ ናቸው። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1e/3878211_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_3cb8528dcc4671fd776935e9e0a62a5d.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ በአፍሪካ የሰላምና ጸጥታ ም/ቤት ሊቀመንበርነቷ ለሆርሙዝ ሰርጥና ወቅታዊው የመካከለኛው ምስራቅ ጉዳይ ሰላማዊ እልባት ጥሪ አቅርባለች
11:51 30.04.2026 (የተሻሻለ: 12:52 30.04.2026) ኢትዮጵያ በአፍሪካ የሰላምና ጸጥታ ምክር ቤት ሊቀመንበርነቷ ለሆርሙዝ ሰርጥ እና ወቅታዊው የመካከለኛው ምስራቅ ጉዳይ ሰላማዊ እልባት ጥሪዋን አቅርባለች - የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርየውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ለሀገር ውስጥ እና ለውጭ ሚዲያ ጋዜጠኞች ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል።
የቡሩንዲ እና የሞዛምቢክ መሪዎች በኢትዮጵያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ማድረጋቸውን ያስታወሱት ቃል አቀባዩ፤ ”መሪዎቹ በጉብኝታቸው ወቅት ኢትዮጵያ ትልቅ ስኬት እያስመዘገበችባቸው ካሉ መስኮች ልምድ ለመቅሰም እና በሀገራቸው ለመተግበር የተለያዩ የመግባቢያ ስምምነቶችን ተፈርመዋል” ብለዋል።
እንደ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው ገለጻ፤ ባለፉት ጥቂት ሳምንታት የተከናወኑ ቁልፍ የዲፕሎማሲ ሥራዎች በሁለትዮሽ እና በባለብዙ ወገን ግንኙነት የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ያስጠበቁ ናቸው።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X