https://amh.sputniknews.africa/20260430/3877525.html
ሩሲያ የምዕራባውያን ማዕቀብ ሳይበግራት ወደ ምስራቅ አፍሪካ የምትልካቸውን ምርቶች እንዳሳደገች ተገለጸ
ሩሲያ የምዕራባውያን ማዕቀብ ሳይበግራት ወደ ምስራቅ አፍሪካ የምትልካቸውን ምርቶች እንዳሳደገች ተገለጸ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ የምዕራባውያን ማዕቀብ ሳይበግራት ወደ ምስራቅ አፍሪካ የምትልካቸውን ምርቶች እንዳሳደገች ተገለጸበወዳጅ ሀገራት በኩል በተዘረጉ የክፍያ እና የመተላለፊያ መስመሮች፤ ኩባንያዎች ጭነታቸውን እያጓጓዙ እንደሆነና በምስራቅ አፍሪካም የሚታይ እድገት... 30.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-30T10:16+0300
2026-04-30T10:16+0300
2026-04-30T10:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1e/3877372_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_41bbb1bfd2c4abee9228096315d2d56b.jpg
ሩሲያ የምዕራባውያን ማዕቀብ ሳይበግራት ወደ ምስራቅ አፍሪካ የምትልካቸውን ምርቶች እንዳሳደገች ተገለጸበወዳጅ ሀገራት በኩል በተዘረጉ የክፍያ እና የመተላለፊያ መስመሮች፤ ኩባንያዎች ጭነታቸውን እያጓጓዙ እንደሆነና በምስራቅ አፍሪካም የሚታይ እድገት መኖሩን የሩሲያ ጭነት አስተላላፊ ግሮውኤክስ ግሩፕ የገበያ ጥናት ኃላፊ ኤሌና ዙብኮቫ ለስፑትኒክ ተናግረዋል። ለዚህ ዕድገት መነሻ የሆኑት፦▪የክፍያ ሰንሰለቶች መዘርጋት፤ ▪የሎጂስቲክስ መስመሮች መረጋጋት ናቸው።"ማዕቀቡ 'ማስፈራሪያ' ነው። የአፍሪካ ሀገራት ከሩሲያ ጋር እንዳይሠሩ የተጣለባቸው ቀጥተኛ እገዳ የለም፤ ነገር ግን በኬንያ እና በታንዛኒያ የሚገኙ የጭነት አስተላላፊዎች አሁንም ወደ ሩሲያ የሚሄዱና ከሩሲያ የሚመጡ ጭነቶችን በጥንቃቄ ይመለከታሉ" ሲሉ ኃላፊዋ አክለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ሩሲያ የምዕራባውያን ማዕቀብ ሳይበግራት ወደ ምስራቅ አፍሪካ የምትልካቸውን ምርቶች እንዳሳደገች ተገለጸ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ የምዕራባውያን ማዕቀብ ሳይበግራት ወደ ምስራቅ አፍሪካ የምትልካቸውን ምርቶች እንዳሳደገች ተገለጸ
2026-04-30T10:16+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1e/3877372_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_e682b90a2f3595cfebeaa65ca80628b8.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ የምዕራባውያን ማዕቀብ ሳይበግራት ወደ ምስራቅ አፍሪካ የምትልካቸውን ምርቶች እንዳሳደገች ተገለጸ
10:16 30.04.2026 (የተሻሻለ: 10:24 30.04.2026) ሩሲያ የምዕራባውያን ማዕቀብ ሳይበግራት ወደ ምስራቅ አፍሪካ የምትልካቸውን ምርቶች እንዳሳደገች ተገለጸ
በወዳጅ ሀገራት በኩል በተዘረጉ የክፍያ እና የመተላለፊያ መስመሮች፤ ኩባንያዎች ጭነታቸውን እያጓጓዙ እንደሆነና በምስራቅ አፍሪካም የሚታይ እድገት መኖሩን የሩሲያ ጭነት አስተላላፊ ግሮውኤክስ ግሩፕ የገበያ ጥናት ኃላፊ ኤሌና ዙብኮቫ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
ለዚህ ዕድገት መነሻ የሆኑት፦
▪የክፍያ ሰንሰለቶች መዘርጋት፤
▪የሎጂስቲክስ መስመሮች መረጋጋት ናቸው።
"ማዕቀቡ 'ማስፈራሪያ' ነው። የአፍሪካ ሀገራት ከሩሲያ ጋር እንዳይሠሩ የተጣለባቸው ቀጥተኛ እገዳ የለም፤ ነገር ግን በኬንያ እና በታንዛኒያ የሚገኙ የጭነት አስተላላፊዎች አሁንም ወደ ሩሲያ የሚሄዱና ከሩሲያ የሚመጡ ጭነቶችን በጥንቃቄ ይመለከታሉ" ሲሉ ኃላፊዋ አክለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X