https://amh.sputniknews.africa/20260429/4217899.html
ከመገኛነት ወደ ጠንካራ የምርት መለያነት፦ የኢትዮጵያ ስፔሻሊቲ ቡና በአለም አቀፍ መድረክ
ከመገኛነት ወደ ጠንካራ የምርት መለያነት፦ የኢትዮጵያ ስፔሻሊቲ ቡና በአለም አቀፍ መድረክ
Sputnik አፍሪካ
በዚህኛው ባለሁለት ክፍል የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፤ በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚታየው የዋጋ አለመረጋጋት እና በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ውጥረት የኢትዮጵያን የቡና ኤክስፖርት እንዴት እያስተጓጎለ ይገኛል? ይህስ ለውጭ ምንዛሬ፣ ለኑሮ ሁኔታ እና ለገበያ... 29.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-29T17:07+0300
2026-04-29T17:07+0300
2026-06-03T17:14+0300
the rising south
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/03/4217528_0:0:1340:754_1920x0_80_0_0_cc33cf190d45039a0eb1add571bd80f8.png
ከመገኛነት ወደ ጠንካራ የምርት መለያነት፦ የኢትዮጵያ ስፔሻሊቲ ቡና በአለም አቀፍ መድረክ
Sputnik አፍሪካ
"የኢትዮጵያ ቡና ከሰራነው በላይ ፈጣሪ የሰጠን ትልቅ ሀብት ነው። እንዲያውም የኢትዮጵያ ቡና ከአለም ቢጠፋ፣ ቡና ከአለም ላይ እንደሚጠፋ ያውቃሉ? ምክንያቱም የቡና ዝርያ ክምችቱና (Genetic Reserve) መሰረቱ ያለው እዚሁ ኢትዮጵያ ውስጥ ነው።" ሲሉ የኢትዮጵያ ቡና ላኪዎች ማህበር ዋና ስራ አስኪያጅ የሆኑት አቶ ግዛት ወርቁ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
በዚህኛው ባለሁለት ክፍል የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፤ በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚታየው የዋጋ አለመረጋጋት እና በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ውጥረት የኢትዮጵያን የቡና ኤክስፖርት እንዴት እያስተጓጎለ ይገኛል? ይህስ ለውጭ ምንዛሬ፣ ለኑሮ ሁኔታ እና ለገበያ መረጋጋት ምን ትርጉም አለው? በሚሉ ነጥቦች ላይ የኢትዮጵያ ቡና ላኪዎች ማህበር ዋና ስራ አስኪያጅ ከሆኑት አቶ ግዛት ወርቁ ጋር የተወያየን ሲሆን፤ የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት (UNHRC) በሩሲያ ላይ ያሳለፈውን ውሳኔ መሰረት አድርገን ጠበቃ እና የህግ አማካሪ ከሆኑት ከአቶ አንዱዓለም በውቀቱ ጋር የሰብአዊ መብቶች ስርዓት ስለተደቀነብት ፈተና ያደረግነውን ውይይት በሁለተኛው የመሰናዶአችን ክፍል አካትተነዋል፡፡
በዚህኛው ባለሁለት ክፍል የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፤ በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚታየው የዋጋ አለመረጋጋት እና በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ውጥረት የኢትዮጵያን የቡና ኤክስፖርት እንዴት እያስተጓጎለ ይገኛል? ይህስ ለውጭ ምንዛሬ፣ ለኑሮ ሁኔታ እና ለገበያ መረጋጋት ምን ትርጉም አለው? በሚሉ ነጥቦች ላይ የኢትዮጵያ ቡና ላኪዎች ማህበር ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ግዛት ወርቁ ጋር የተወያየን ሲሆን፤ የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት (UNHRC) በሩሲያ ላይ ያሳለፈውን ውሳኔ መሰረት አድርገን ጠበቃ እና የህግ አማካሪ ከአቶ አንዱዓለም በውቀቱ ጋር የሰብአዊ መብቶች ስርዓት ስለተደቀነብት ፈተና ያደረግነውን ውይይት በሁለተኛው የመሰናዶአችን ክፍል አካትተነዋል፡፡ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን መረጃ ያድምጡ ፡ ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ : Apple Podcasts – Spotify – Deezer – Afripods – Podcast Addict – Pocket Casts – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/03/4217528_168:0:1173:754_1920x0_80_0_0_a1934c8194aa4449c7093e28cad87fe3.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
аудио
ከመገኛነት ወደ ጠንካራ የምርት መለያነት፦ የኢትዮጵያ ስፔሻሊቲ ቡና በአለም አቀፍ መድረክ
17:07 29.04.2026 (የተሻሻለ: 17:14 03.06.2026) "የኢትዮጵያ ቡና ከሰራነው በላይ ፈጣሪ የሰጠን ትልቅ ሀብት ነው። እንዲያውም የኢትዮጵያ ቡና ከአለም ቢጠፋ፣ ቡና ከአለም ላይ እንደሚጠፋ ያውቃሉ? ምክንያቱም የቡና ዝርያ ክምችቱና (Genetic Reserve) መሰረቱ ያለው እዚሁ ኢትዮጵያ ውስጥ ነው።" ሲሉ የኢትዮጵያ ቡና ላኪዎች ማህበር ዋና ስራ አስኪያጅ የሆኑት አቶ ግዛት ወርቁ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
በዚህኛው ባለሁለት ክፍል የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፤ በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚታየው የዋጋ አለመረጋጋት እና በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ውጥረት የኢትዮጵያን የቡና ኤክስፖርት እንዴት እያስተጓጎለ ይገኛል? ይህስ ለውጭ ምንዛሬ፣ ለኑሮ ሁኔታ እና ለገበያ መረጋጋት ምን ትርጉም አለው? በሚሉ ነጥቦች ላይ የኢትዮጵያ ቡና ላኪዎች ማህበር ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ግዛት ወርቁ ጋር የተወያየን ሲሆን፤ የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት (UNHRC) በሩሲያ ላይ ያሳለፈውን ውሳኔ መሰረት አድርገን ጠበቃ እና የህግ አማካሪ ከአቶ አንዱዓለም በውቀቱ ጋር የሰብአዊ መብቶች ስርዓት ስለተደቀነብት ፈተና ያደረግነውን ውይይት በሁለተኛው የመሰናዶአችን ክፍል አካትተነዋል፡፡
ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን መረጃ ያድምጡ ፡